የግጥም ጥግ
(ታላላቅ ሰዎች በመሞቻቸው ሰዓት)“ይቅርታ አድርግልኝ ጌታዬ፤ ሆን ብዬያደረግሁት አይደለም”ንግስት ሜሪ አንቶይኔቴ(የሰቃይዋን እግር በስህተት ረግጣ የተናገረችው)· “እኖራለሁ!”የሮማ ንጉስ(በራሱ ወታደሮች ከመገደሉ በፊት)· “ህመም ይሰማኛል፡፡ ሀኪሞቹን ጥሯቸው”ማኦ ዜዶንግ(የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ መሪ)· “የተጎዳ ሰው አለ?”ሮበርት ኤፍ.ኬኔዲ (የአሜሪካ ፕሬዚዳንት)(በጥይት ከተመቱ በኋላ ኮማ ውስጥ ከመግባታቸውጥቂት ሰኮንዶች…
Read 5754 times
Published in
የግጥም ጥግ
- ማንም ሰው እስኪሞት ድረስ ግለ ታሪኩን መፃፍ ያለበት አይመስለኝም፡፡ ሳሙኤል ጎልድዊን- የገጣሚ ግለ ታሪኩ ግጥሙ ነው፡፡ የቀረው ሁሉ የግርጌ ማስታወሻ ነው፡፡ ዬቬጌኒ ዩቭቱሼንኮ- ‹ህይወቴ› ግለታሪኬ አይደለም፤ ሙዚቃ ነው፡፡ ሜሪ ጄ. ብሊግ- ከባለቤቱ ይሁንታ ያላገኘ ግለ ታሪክ እየፃፍኩ ነው። ስቲቨን…
Read 4675 times
Published in
የግጥም ጥግ
(ዝነኞች በመሞቻቸው ሰዓትየተናገሩት)- “ወዳጆች ያጨብጭቡ፤ ኮሜዲው አልቋል” ሉድዊግ ቫን ቤትሆቨን (ሙዚቃ ቀማሪ)- “እየሞትኩ ነው፡፡ ለረዥም ጊዜ ሻምፓኝ አልጠጣሁም” አንቶን ፓቭሎቪች ቼክኾቭ (ፀሐፊ)- “ትክክለኛውን ነገር ለመስራት ተጣጥሬአለሁ” ግሮቨር ክሌቪላንድ (የአሜሪካ ፕሬዚዳንት)- “መብራቱን አብሩት፤ በጨለማ ወደ ቤቴ መሄድ አልፈልግም” ኦ ኼንሪ (ደራሲ)-…
Read 4079 times
Published in
የግጥም ጥግ
- ወዳጆች ፍቅራቸውን የሚያሳዩት በደስታ ጊዜ አይደለም፤ በመከራ ጊዜ ነው፡፡ ዩሪፒዴስ- ፍቅር የሚባለው የሌላው ሰው ደስታ ከራስህ ደስታ ሲልቅብህ ነው፡፡ ኤች.ጃክሰን ብራውን ጄአር. - ሁሉንም ውድድ፤ጥቂቶችን እመን፤ በማንም ላይ ክፉ አትስራ፡፡ ዊሊያም ሼክስፒር - ህይወትን ከወደድካት፣ መልሳ እንደምትወድህ ተገንዝቤአለሁ፡፡ አርተር…
Read 5932 times
Published in
የግጥም ጥግ
(ዝነኞች በመሞቻቸው ሰዓት የተናገሩት)· ‹‹የመጨረሻ ቃል የሚያስፈልገው በህይወት ሳሉ በቅጡ ሳይናገሩ ለቀሩ ጅሎች ነው፡፡›› ካርል ማርክስ (ፈላስፋ) · ‹‹ከሸክላ የተገነባች ሮም አገኘሁ፤ እምነበረዷን ሮምን ትቼላችሁ እሄዳለሁ፡፡›› አጉስተስ ቄሳር (የመጀመሪያው የሮማ ንጉስ፣ ለህዝቡ የተናገረው)· ‹‹ለመሞት ቅንጣት ታህል አልፈራሁም።›› ቦብ ማርሊ (ሙዚቀኛ)…
Read 3284 times
Published in
የግጥም ጥግ
የአዲስ አድማስ ጋዜጣ መስራችየአቶ አሰፋ ጎሳዬ ገዳ የ12ኛ ዓመት መታሰቢያ ታህሳስ6 ቀን 2009 ዓ.ም በቅዱስ ካቴድራል አማኑኤልቤተክርስቲያን በፀሎት ታስቦ ውሏል፡፡አሴዋ ሁሌም እናስብሃለን ቤተሰቦችህአንድ ደርዘን ዕድሜአሴ!ከቶም አንድ ደርዘን ዕድሜ፣ አለፈና ዘመን ሆነአዋቂውን እያከሳ፣ ድንቁርና እያደነደነየነበረው እንዳለ አለእንደ አፋር ጫማ ፊት ኋላውን፣…
Read 6628 times
Published in
የግጥም ጥግ