የግጥም ጥግ

Saturday, 20 April 2019 15:00

የማንነት ጥያቄ

Written by
Rate this item
(7 votes)
‘ትዉልድ አገር እንኳ’፤ አገር ለመሆኑእያጠራጠረ‹ወንድና መቶ ብር የትም ነዉ አገሩ›ስንቱን አበረረ!***አገር በሌለባት፤ አገር በበዛባትከሆድ በምትጠብበዕድለቢስ አገር፤ አንድ መግቢያ ባላት(ብዙ መዉጫ ባላት)መቶም መቶ አይሞላ፤ወንዱም ወንድ አይደለመቶና መቶ ወንድ፤ አንድነት ቀለለ***ከዚህም ከዚያም ቃርሞአጠይሞ ሠርቶትብቻዉን ይሆን ዘንድ፤ አምላኩ የተወዉአንዱም የእርሱ ላይሆን፤ ሁሉ አገሬ…
Saturday, 23 March 2019 15:07

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 የአንበሳው ሹርባመቅደላ ጋራ ላይ - ያለፈው አንበሳ፣ታላቁ ባለህልም - ያ ገናና ካሳ፣ሽጉጡን ሲጠጣ፣ ሲቅመው ጥይቱን፣ራሱን - ሲያጠፋ፣ በትኖት እውነቱን፣ሀሳብና ትልሙን፣ ዕቅዱን ሲያፈሰው፣ፅንስና ውጥኑን - ቃሉን ሲያላውሰው፣ከላይ ተጎዝጉዞ፣ ተጎንጉኖ ከድኖት አክሊልየነበረ፣ሹሩባ - ውበቱ፣ እንግሊዝ - ያደረ፣ውጥኑ እንደሞላ ህልሙ እንደሰመረ፣መታሰሪያው ጉንጉን መጣልን…
Wednesday, 06 March 2019 10:32

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ደም በቃል አይገባም!ቀይ ነው አሉ እንጂ ቀይም መልክ የለውም ቀይ ፅጌ ነው ቢሉም፣ ቀይ ውበት የለውምዕውነት እንደቃል ግን መኖሩ ይከብዳልስዕልም ሲቀባ ቀላል ነው እንዳበባ፣ ቀላል እንደቀለም አድዋማ ቀይ ነው ብሎ አይነገርም!ደም ነው የተኳለው ያማረውም አፅም!ቀይ ሞትን አያቅም ቀለም የለውም አፅም!…
Wednesday, 27 February 2019 12:53

አሸናፊ ግጥሞች

Written by
Rate this item
(11 votes)
ባወጣው “የመደመር የግጥም ውድድር” በርካቶች የተሳተፉ ሲሆን የዩኒቨርሲቲ የግጥም ባለሙያዎችና የሥነጽሁፍ ሃያሲያን ግጥሞቹን ገምግመው ከ1ኛ-3ኛ የወጡትን ይፋአድርገዋል፡፡ አሸናፊዎቹም በቅርቡ በብሔራዊ ቴአትር በተካሄደ “የመደመር” እና የፍቅር የኪነጥበብ ምሽት ላይ ግጥሞቻቸውን ለታዳሚያን እያነበቡ ሽልማቶቻቸውን ተቀብለዋል፡፡ 1ኛ የወጣው ላፕቶፕ፣ 2ኛ የወጣው ዘመናዊ ስማርት…
Saturday, 13 October 2018 11:30

የመስከረም ግጥም

Written by
Rate this item
(40 votes)
ነ.መመቼም ጥም አይቆርጥም የመስከረም ግጥም!ውብ ዐይን የሌላችሁ ውብ ዐይን እዩ በቃተማምነን ተምረን እንድንበቃቃሁሉንም እንድንሆን በሁሉም ደቂቃእንሸነፍ ዛሬ ለነገ እንድንበቃማን ወልዳ ታቃለች ተኝታ ሳትነቃ!የመስከረም ግጥምመቼም ጥም አይቆርጥምይኸው ነው ጉልበቱ ተኝቶ ሲያስታምም!እየነቃ ሲልምእየተኛ ሲፍምጮሆ ጮሆ ሲያልቅ፣ዝም ይላል ዘላለም! ጮሆ ጮሆ ሲልቅ ይላል…
Saturday, 04 August 2018 10:58

ዋ ፍቄ!

Written by
Rate this item
(25 votes)
አየሁ ብሔራዊን ደረጃ ላይ ቆሜ ክፉ ማየት ከፋ፣ ጠናብኝ ህመሜ!ዋ ፍቄ!ሳጥንህ በሳንሳበሸክም ሲነሳተፋጥጬህ በደንኩ፣ በህይወት አበሳ!ይኸው ጉዴን አየሁ፣ ስንት ዘመን ኖሬ የግዴን ከዕውነት ጋር የፊጥኝ ታሥሬ፡፡ ተብረከረከብኝ፣ መቆም እንኳ እንቢ አለኝ፤ “ቶርች” የለመደ እግሬ!ፍቄ ምን በደልኩህ? ምን አረኩህ ፍቄ?ብቻህን ብቻዬን፣…
Page 11 of 29