የግጥም ጥግ

Tuesday, 21 April 2020 19:31

(ኮሮና ቫይረስ) Pandemic

Written by
Rate this item
(2 votes)
What if you thought of itas the Jews consider the Sabbath—the most sacred of times?Cease from travel.Cease from buying and selling.Give up, just for now,on trying to make the worlddifferent than it is.Sing. Pray. Touch only thoseto whom you commit…
Saturday, 04 April 2020 12:40

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ግብፅና ኮሮና፣ የፍርሀት ድምርበድሐ መንደሬይኸ ስውር ሌባ፣ ግሽበት ባራቆታትድርቅ ባሸማቀቃትአንበጣ ባሰጋት‹ዘቅዝቀህ ስቀለው›‹መጤውን አስወጣው›መባል ተጀምሮ በተፎከረባትያዲስ አለም ማርያም የእንጦጦዋ አዛኝትየቁስቋሟ ቤዛ የግሸኗ እመቤትባለችበት አገር ባለችበት ምድርየሴትን ልጅ ማገት፣ እናትን ማሸበርባገሬ ተሰምቶበወንዜ ተስፋፍቶቀን በቀን ሳቃትትወጥሮኝ ፍርሀትተከትሎኝ ድብርትሆነና ነገሩ አንድ ሲሉት ሁለትሁለት ሲሉት…
Saturday, 28 March 2020 16:16

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(11 votes)
ጥበብአትፅናኝሞትን አንመልሰው፣ እናውቃለን አይሸሽስንት ጥፍራም ኀዘን፣ አይተናል መሰለሽ፤ስንት ጥፍራም ኀዘን፣ እንደማይቀር አምነንስንት ጥፍራም ኀዘን፣ እንደማይቀር አምነሽ፤ዳሩ ታውቂዋለሽ፡፡አቀጣጡ ክፋት፤አመጣጡ ምፃት፤ግን ከሄደው ሁሉ፣ ከተመላለሰውምን ይባላል ይኼ፤ ’ባንቺ የደረሰው?!ምን ይባላል ይኼ? አንቺስ ምን ልትባይ?እኩይ ነው እታለም፣ ሽንገላ እንደ ሥራይ፡፡በእድፋም ጥፍሩ፤ ቧጦሽ ጥፍራም ኀዘንመፅናናት…
Saturday, 14 March 2020 15:47

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(7 votes)
“ሰው ነህ የሚል ማተም” አዳም አባታችን አንደተፈጠረ ገነት ነውየኖረውገነት ለመኖሩ ምክንያት የሆነውከፍጥረታት ሁሉእጅግ “የከበረ” ሰው ስለሆነ ነው።እየሱስ በሞቱፍቅሩን የገለፀውኤጄቶ ላውራልህፋኖ ሆይ ልንገርህቄሮዬ ሆይ ስማኝሰዎች ለተባልነው ለኔና ላንተ ነው።የእስልምናም ትምሀርት ተግባራቱሲታይ ከነአበቃቀሉሰውን ያስቀድማል ከፍጥረታት ሁሉስለዚህ አዳምጠኝበየትም የሰፈርክ የትም የምትገኝአንተ ባለ መውዜር…
Saturday, 07 March 2020 12:57

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(4 votes)
የድል በርተፅፎ ባይታይምአቅጣጫ ሚጠቁም ጉልህ ማሳሰቢያለጀግና መውጪያው ነው የፈሪዎች መግቢያ***የላጤ ሐገርከአቅመ አዳም ልንገባ ደጁ ተሰልፈንሃያ አመት ከሞላን ሃያ አመት አለፈን***ለፓርቲዎቻችንከአምስት አመት እንቅልፍ ድንገት ስትነሱህዝቡ ቀድሞ ነቅቷል እንዳትቀሰቅሱ***ታራሚየኔና ያንቺ ነገር ግራ ነው ለዳኛአብረን መቆም ሳንችል አብረን የምንተኛ***ጊዜ የሰጠውጊዜን ጊዜ ሲወልድ ቀን…
Saturday, 08 February 2020 16:06

እኔ ተጎድቼ

Written by
Rate this item
(11 votes)
እኔ ተጎድቼ ነ.መትዝ ይልሻል ውዴ ሆዴ፣አንቺ የልቤ ሁዳዴ!ፆም እንያዝ ተባብለንእንዳቅማችን ተሟሙተንአንድ ሆቴል “በልተን ጠጥተን”“ቦዩን አልጋ አለ ወይ?” ብለንትዝ ይልሻል ምን እንዳለን?“ይቀልዳሉ እንዴ ጋሼ?እንኳን አልጋው ይቅርናጨለማው ተይዟልኮ!” አለን፡፡ዕውነትም ዙሪያውን ብናይ፤ጨለማው በመኪና ሞልቶመኪናው በጥንዶች ትንፋሽ፣ የፍቅር ምጥ ሳግአግቶዕውር ጨለማ በዕውር ሰው፣ ፆም…