የግጥም ጥግ

Saturday, 10 August 2013 10:33

ለካ ሞት ግጥም አይችልም!!

Written by
Rate this item
(35 votes)
እንደመግቢያክፍት የሥራ ቦታግጥም ፅፌ ፅፌ፣አላነብም ብሎ ሰዉ ቢያስቸግረኝ“ክፍት የሥራ ቦታ”፣ የሚል ከባድ ርዕስ-ያለው ግጥም ፃፍኩኝ!ማ ጮክ በል አለኝ?... ተሻማ ህዝብ ሁሉ፣ግጥሜን ገዛልኝ!በየቤቱ ሄዶ-ተስገብግቦ ጠግቦ፣ ዋለበት ቢመቸው-ሦስቴ አራቴ፣ አምስቴ፤ ደጋግሞ አነበበው-ግጥሙ እንዲህ አለቀ፡-“ውድ አንባቢዬ ሆይ በቢሮ፣ በቤትህ፣ በፍራሽ ላይ ያለህመንግስት ያላየውን፣…
Saturday, 29 June 2013 10:38

የፍቅር ሽልማት

Written by
Rate this item
(4 votes)
ፍቅር ሽልማት የለውም አንተ ግን ሽልማት አለህ!እንደ ትንቢት - ተናጋሪ፣ የነገን ዕውቀት አበጀህ!የእናት ያባት ዕውቀት ማለት፤ የልጅ ሽልማት ውብ ኩራት!!የራስህ ትምርት ትጋት የራስህ ትምርት ንጋት የዛሬህን ጐዶሎ፣በነገ ጥበብህ መሙላትይሄ ብቻ ነው ዓለምህ፣ የራስህ ፍቅር ጉልላት!!(ነ.መ፤ ኢዮብና አሥቴር ለፍቅር የትምህርት ድል)ሰኔ…
Saturday, 22 June 2013 11:56

አፈር አፈር ብላ

Written by
Rate this item
(3 votes)
አፈር-አፈር ይብላ፤ ለእግዜር እግዜር ይየው፤ እንዴት ነው የሣት ፍም በአፈር የሚቆየው እንዴት ነው ነበልባል - በእሣት የሚጋየው ኮከብ እንዴት ብሎ - ለአፈር ይገዛል? እንዴት ፀሐይ - ወርዶ መሬት ይያዛል?አፈር አፈር ብላ - አጥንቷ ይንሣህ ሥጋዋ ረፍት ይንሣህ ሀሣብዋ ይነቅንቅህ!መልክ አይሁንህ…
Saturday, 22 June 2013 11:04

ጭፈራችንን መልሱልን

Written by
Rate this item
(5 votes)
ኩርማን መግቢያ እግዜር ከሞላው ኩሬ ውስጥ ፣ እስቲ እንዋኝ ብለን ገብተን ሳንጨርሰው ውሃው ደርቆ፣ መካከል ላይ ዋጋ ከፈልን!ለኩሬ ዋናው ተጥፈን በውቂያኖሱ ተቀጣን!***አለሥራችን ገብተን፣ አንጨቅጭቀው እግዜአብሔርን፤ ይቅርታ እንጠይቅ እንጂ፣ ስለመፈጠራችን፤ ለመኖሪያችንማ፣ “የቀን ውሎ - አበል” አልን!ተጠባባቂ ቤንች እንጂ፣ ቋሚ ተሰላፊ አደለን!የካምቦሎጆን…
Rate this item
(2 votes)
ትርጉም እያዛባ፣ቃል እያናናቀ፣ፍቺ እያጣረሰ፤ከበሽታ ሁሉ የደሃ ኩርፊያ ነውሃገር ያፈረሰ።እናንተ ብልሆች!ተስፋ−ተስፋ የሚሸት እቅድ ስታቅዱ፣ንቁ−ፍኩ እንዲሆን የለውጥ መንገዱ፤‘ካኮረፈ ደሃ’ ሃሳብ አትውሰዱ! የለቅሶ ቤት አዝማችተዝካር፣እዝን፣ድንኳን፣ንፍሮ፣ሰልስት፤12፣ 40፣ 80፣ ሙት−ዓመት፤“ጐጂ ነው!” አትበሉን አቦ እናልቅስበት!እናውቃለን እኮ!አዛኞች፣ አጽናኞች በሞሉባት አምባ፤‘ግማሽ ሳቅ’ ማለት ነው ሁሉ ያየው ዕንባ።
Wednesday, 12 June 2013 14:16

ልክ እንደ እናት

Written by
Rate this item
(5 votes)
አገሬን አገሬ እምላት “በባዶ እግርህ አትሂድ ሲሚንቶው ይቀዘቅዝሃል” ያለችኝ’ለት…ልክ እንደእናት፡፡ አገሬን አገሬ እምላት “ባዶ ሆድህን ነህኮእህል ባፍህ ይዙር እንጂ!”ያለችኝ’ለት…ልክ እንደእናት፡፡ አገሬን አገሬ እምላት “የውሃውን ደረሰኝደህና ቦታ አስቀምጥ ኋላከጠፋ ጣጣው ብዙ ነው!”ያለችኝ ለት…ልክ እንደ እናት አገሬን አገሬ እምላት“የመብራቱን ደረሰኝ ያዝ”ከጠፋ ጣጣ…