ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 31 August 2019 13:48

ምርቃት

Written by
Rate this item
(2 votes)
(… አይነቱ ብዙ ነው)ለማኙ ይመርቅሃል፡፡ አሮጊቷ ይመርቁሃል፡፡ ሆቴል ተከፍቶ ይመረቃል፡፡ ከኮሌጅ ትመረቃለህ፡፡ የደሞዝ ቦነስ ይመረቅልሃል፡፡ ቅቅል በልተህ የመረቅ ጭማሪ ታስመርቃለህ፡፡ በገጠር ሰዎች ስም የሚሸቅል አንድ ጩሉሌ የዕርዳታ ድርጅት ደግሞ የደከመ የቦኖ ውሃ ያሰራል:: ከዛም የወረዳው አስተዳዳሪ በክብር እንግድነት ተጋብዞ፣ ከፊት…
Rate this item
(4 votes)
እንደሚገማሸር የባህር ማዕበል ግለ-ታሪኳን ታዘንበው ቀጠለች፡፡ ድምጽ መቅጃዬን አስተካክዬ ጠረጴዛው ላይ ቁጭ አደረግሁ፡፡ እየተቀዳች መሆኗንም ነገርኳት፡፡ አንዳንድ ሰዎች ድምጻቸው ሲቀዳ ቃላት በመምረጥ ይጨናነቃሉ፡፡ እሷ ምንም አልመሰላት፡፡ አልፎ አልፎ የተናገረችውን መልሳ ከመድገም በቀር የማስታወስ ችሎታዋ የተመሰገነ ነበር፡፡ ጥቃቅን ነገሮችን እንኳ አልረሳችም፡፡…
Saturday, 17 August 2019 14:27

ከአዋቂዎች አንደበት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
• ኢሕአዴግን ማፍረስ አገር ማፍረስ ከሆነ ጥንቃቄ ያስፈልጋል፡፡… ለሀገር ስንል ስሱ መሆን አለብን፡፡አቶ የሺዋስ አሰፋ (የኢዜማ ሊ/መንበር)• --የትግራይ ሕዝብ መገንጠል አይፈልግም፤ ከማን ነው የሚገነጠለው? ፍላጎቱ የህወሐት ነው፡፡---ሙሉጌታ አረጋዊ (የሕግ መምህር- ለኢትዮ ታይምስ)• የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚወቀስበት ነገር ካለ፣ መከራን ፀጥ ብሎ…
Saturday, 17 August 2019 14:25

የፀሃፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 • ሥነ ጽሑፍ የሚያሰላስሉ ሰዎች ሃሳብ ነው፡፡ቶማስ ካርሎሌ• የሥነ ጽሑፍ ዘውድ ግጥም ነው፡፡ደብሊው ሶመርሴት ሞም• ሁሉም ሥነ ጽሑፍ ሃሜት ነው፡፡ ትሩማን ካፖቴ• መጽሐፍ ቅዱስ ቀኖና አይደለም ሥነ ጽሑፍ ነው፡፡ጆርጅ ሳንታያና• ሃሜት ከሥነ ጽሑፍ የበለጠ ተወዳጅ ነው፡፡ሁግ ሊዮናርድ• የሥነ ጽሑፍ ታሪክ፤…
Saturday, 17 August 2019 13:22

ኢህአዴግ በ11ኛው ሰዓት!

Written by
Rate this item
(0 votes)
 አቶ አባይ ወልዱ በወቅቱ የህወሓት ሊቀ መንበር ናቸው፡፡ አቶ አባይ በተመሳሳይ መልኩ ሃሳባቸውን ሲገልጹ፤ የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጭና መፍትሔው ተቀምጦ ያደረ ነው፣ አሁን አዲስ ነገር አልቀረበም፡፡ ባለፈው ክረምት (በ2006 ዓ.ም ክረምት ማለታቸው ነው) ይህንን ለማረምም በጋራ ሆነን ትግል ጀምረናል፣ ስለሆነም አሁን…
Wednesday, 14 August 2019 10:17

የማን ቤት ልበለው?

Written by
Rate this item
(0 votes)
ለረጅም ጊዜ የተሰጠኝን ኃላፊነት ለመወጣት ስል ከመሯሯጥ በስተቀር ወደ ግል ጉዳይ አላልኩም፡፡ የነበረብኝ ኃላፊነት ከጊዜ ወደ ጊዜ ክብደት ነበረው፡፡ ከ1963 ዓ.ም እስከ 1966 ዓ.ም በደቡብ ግንባር በጦር አለቅነት (ሻለቃ አዛዥነት)፣ ድንበራችን በሱማሌ እንዳይደፈር በኃላፊነት አሠራ ነበር፡፡ በ1966 ዓ.ም መጨረሻ፣ በአብዮቱ…
Page 8 of 15