ማራኪ አንቀፅ

Rate this item
(0 votes)
 (ክፍል አንድ)( አየህ ከድርሰት አቅራቢዎች ወገን ብቻ ሳልሆን እኔም አንባቢ ነኝ - ድርሰት ሞልቷል ባይ ነኝ፡፡ በአማርኛ አያሌ ደራሲያን ይጽፋሉ እኮ፣ ብዙ አሉ…የስንቱን ስም ልጥቀስልህ፡፡ በተለይ ተጽፈውየተቀመጡና ያልታተሙ እጅግ ጥሩ-ጥሩ መጻሕፍት እንዳሉ አጋጥሞኛል፣ አውቃለሁም፡፡ ችግራችን የደራሲያን ሳይሆን በአንባቢያን በኩል ነው፡፡…
Sunday, 12 November 2023 20:11

ኢትዮጵያን ያመለጣት ዕድል!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ኮሎኔል መንገሻ ወልደ ሚካኤል (8) ከአባቴ ጋር አንድ ኮርስ ሲሆኑ ያገኘኋቸውም አዲስ አበባ ነበር። አባቴ የልዩ ኃይሉ አዛዥ ሆኖ ድሬደዋ የሚሠራበት ወቅት እሳቸው እዚያው ከተማ የመድፈኛ ጦር የትምህርት መኮንን ሆነው ለአንድ ዓመት ቆይተዋል። በወቅቱም ከአባቴ ጋር ብዙ ተቀራርበው እንደነበር ቃለ-ምልልስ…
Rate this item
(2 votes)
ይህን ያውቁ ኖሯል.....? በአድዋ ተራራዎች ላይ የአንባገነኑ መሪ የቤኒቶ ሙሶሊኒ የፊት ቅርፅ ሐውልት ቆሞ እንደነበር......በ 2ተኛ የኢጣሊያን ወረራ ዘመን በአድዋ በሱሎዳ ተራራ ፊት ለፊት ላይ በፋሺስት ወታደሮች የተገነባው ይህ ሃውልት ቁመቱ 4.80 ሜትር ከፍታ የነበረው ሲሆን ፤ የጣሊያን ወታደሮች በወቅቱ…
Rate this item
(1 Vote)
ይህን ያውቁ ኖሯል.....? በአድዋ ተራራዎች ላይ የአንባገነኑ መሪ የቤኒቶ ሙሶሊኒ የፊት ቅርፅ ሐውልት ቆሞ እንደነበር......በ 2ተኛ የኢጣሊያን ወረራ ዘመን በአድዋ በሱሎዳ ተራራ ፊት ለፊት ላይ በፋሺስት ወታደሮች የተገነባው ይህ ሃውልት ቁመቱ 4.80 ሜትር ከፍታ የነበረው ሲሆን ፤ የጣሊያን ወታደሮች በወቅቱ…
Rate this item
(0 votes)
 ከውጭ የሚመጡ ምዕራባዊያን ስለ ሀገራችን ስነጽሑፍ ካነሱ ቀድመው የሚጠይቁት ከሌላ ቋንቋ የተመለሱትን ስነጽሑፋዊ ስራዎችን እንደሆነ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ከያኒያን ያስረዳሉ፡፡ የአለም ክላሲካል ትርጉም ስራዎችን ያካተተ ብሄራዊ ስነጽሑፍ ለአገራችን እንደሚያስፈልጋት አያጠያይቅም፡፡ ምንም እንኳን አመርቂ ነው ባይባልም የሩሲያ የወርቃማ ዘመን ደራሲያን የጥበብ…
Rate this item
(0 votes)
አንጋረ ፈላስፋ መፅሐፍ ላይ እንዲህ ይላል፡- “አንድ ንጉስ ለህዝቡ፤ ‘ዘመን እንደ ምን አለች?’ ብሎ ይጠይቃል፡፡ ህዝቡም፤ ‘ዘመን ማለት አንተ ነህ፤ አንተ ሰላማዊ ስትሆን ሰላማዊ ትሆናለች፤ አንተ የከፋህ እንደሆነ ትከፋብሀለች’ ሲሉ ለንጉሱ መለሱለት።”ምንም እንኳን ዘመንን የሚያበጀው እሱ ፈጣሪ ቢሆንም፤ ሰው መልካም…
Page 1 of 15