ዜና

Rate this item
(12 votes)
12 ዳኞች በስነ-ምግባር ጉድለት ከኃላፊነት ተነስተዋል ለበርካታ ዓመታት የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ታረቀኝ አበራ አይዶ ከኃላፊነታቸው የተነሱ ሲሆን ምክትላቸው የነበሩት አቶ ሙሉጌታ አጎ፤ የጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል፡፡ በክልሉ ከወረዳ እስከ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሲያገለግሉ…
Rate this item
(11 votes)
የሎሬትነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል ኢትዮጵያዊቷ ተመራማሪ ዶ/ር ሰገነት ቀለሙ፣ በተለያዩ የምርምር መስኮች የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ምርጥ የአለማችን ሴት ሳይንቲስቶች በየአመቱ የሚሰጠው የሎሪያል ፋውንዴሽንና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) አለማቀፍ የሴት ሳይንቲስቶች ሽልማት የ2014 ተሸላሚ ሆኑ፡፡ተቀማጭነቱን በናይሮቢ ኬኒያ ያደረገው…
Rate this item
(10 votes)
በአሜሪካ አገር ‹‹በድር ኢትዮጵያ›› የተሰኘውን የሙስሊም ማህበር የሚመሩ ምሁራንና ታዋቂ ሰዎች፤ የታሰሩ ሙስሊሞችን ከመንግስት ጋር ለማሸማገል በኢትዮጵያ መንግስት ፈቃድ ሰሞኑን አዲስ አበባ መግባታቸው ተነገረ።በአወሊያ ትምህርት ቤት ሰበብ የተቀሰቀሰው ውዝግብ ቀስ በቀስ እየተካረረ፤ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላላ ጉባኤ ምርጫም የመወዛገቢያ ነጥብ ወደመሆን…
Rate this item
(27 votes)
ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለችው የታላቁ የህዳሴ ግድብ አፄ ምኒልክ በ1902 ከእንግሊዝ ጋር የተፈራረሙትን ውል የሚጥስ ነው ሲል የግብፅ መንግስት ቃል አቀባይ ቢሮ መግለጫ ያወጣ ሲሆን አፄ ምኒልክ ውሉን ሲፈራረሙ የውሀውን ፍሰት አናቆምም እንጂ አንጠቀምበትም በሚል እንዳልተስማሙ ሰነዶች ያመለክታሉ፡፡ …
Rate this item
(5 votes)
የቢጂአይ ኢትዮጵያ እህት ኩባንያ ካስቴል ወይን ጠጅ ፋብሪካ (ካስቴል ዋይነሪ) በኢትዮጵያ ያመረታቸውን ሰባት ዓይነት የወይን ጠጅ መጠጦች ዛሬ በዝዋይ ያስመርቃል፡፡ የድርጅቱ የሽያጭና የገበያ ማናጀር ወ/ሪት ዓለምፀሐይ በቀለ በተለይ ለአዲስ አድማስ እንደገለጸችው፤ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ካስቴል ዋይነሪ፣ ከእርሻው የለቀመውን የወይን ምርት…
Rate this item
(0 votes)
“አስር ሳንቲም እንኳን ከአርሶ አደር ገንዘብ አልተሰበሰበም” የወረዳው ፖሊስ በደቡብ ክልል በጋሞ ጎፋ ዞን በቁጫ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች የማንነት ጥያቄ በማንሳታችን በወረዳው ኃላፊዎችና ታጣቂዎች በቅጣት ስም ገንዘብ እየተዘረፍን ነው ሲሉ አማረሩ፡፡ እስካሁን ከዘጠኝ ቀበሌዎች ብቻ ከ170 ሺህ ብር በላይ…