ዜና
“ብፁዕነታቸው የከተራና ጥምቀት በዓልን ለማክበር ወደ አሜሪካ አቅንተዋል” ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ዋና ፀኃፊና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ወደ አሜሪካ ማቅናታቸውን ተከትሎ፣ “አቡነ ጴጥሮስ ኮበለሉ” በሚል በማህበራዊ ትስስር ሚዲያዎች ሲሰራጭ የሰነበተው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን ቤተክህነት አስታወቀች። የቤተ-ክርስቲያናት የህዝብ ግንኙነት መምሪያ…
Read 1057 times
Published in
ዜና
የአሜሪካና የእንግሊዝ ወታደራዊ ሃይል በየመን የሁቲ አማፂያን ወታደራዊ ተቋማት ላይ ከባድ ጥቃት መፈፀማቸው ተገለፀ፡፡የዓይን እማኞች ጥቃቱን፤ ተከትሎ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ፍንዳታዎች መከሰታቸውን ለሮይተርስ ያረጋገጡ ሲሆን፤ የአሜሪካው ፕሬዚዳት ጆ ባይደን ከትላንት በስቲያ በሰጡት መግለጫ፤ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ በቡድኑ ላይ ተጨማሪ እርምጃ…
Read 886 times
Published in
ዜና
Saturday, 13 January 2024 00:00
አዋጭ ከቁጠባና ብድር ተቋማት የመጀመሪያው ሆኖ ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር ለመስራት ተፈራረመ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
አዋጭ ከቁጠባና ተቋም ከፍ ያለና ወደባንክ የተጠጋ በመሆኑ አብሮን እንዲሰራ ተስማምተናል (አቶ ዳገቶ ኩምቤ) አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር መሰረታዊ የህብረት ስራ ማህበር የአባላቱን የውክልና ጉዳይ ለማረጋገጥ ያስችለው ዘንድ ከፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ሥምምነቱ የተፈፀመው ከትላንት በስቲያ ጥር…
Read 886 times
Published in
ዜና
• በ4 ወራት ውስጥ ከ15 ሺ በላይ ቤት ፈላጊዎችን መዝግቧልበአራት ወራት ውስጥ 15 ሺህ 388 ቤት ፈላጊዎችን መመዝገቡን ያስታወቀው ኪ ሀውሲንግ ፋይናንስ ሶልሽን፤ በዛሬው ዕለት ከ6 ሰዓት ጀምሮ በዲ ሊኦፖል ሆቴል ባካሄደው ዕጣ የማውጣት ሥነሥርዓት 60 ቤት ፈላጊዎችን የቤት ባለቤት…
Read 1467 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ መሪዎች፣ ኢትዮጵያን ለ50 ዓመታት የባህር ጠረፍ ተጠቃሚ የሚያደርግ የመግባቢያ ሰነድ መፈረማቸውን ተከትሎ፣ በቀጠናው አዲስ የጂኦ ፖለቲካ ውዝግብ መፈጠሩ እየተነገረ ነው። እስካሁን ድረስ በሱማሌላንድ እና በኢትዮጵያ መካከል በህግ የሚፀና ስምምነት ባይካሄድም እንኳንም በቀጠናው ውዝግብ ማስከተሉ አልቀረም ። በሁለቱም መንግሥስታት…
Read 2088 times
Published in
ዜና
• ኢትዮጵያውያን፣ ለልደት በዓልን ወደ እስራኤል ተጉዘዋል በብጹዕ አቡነ አብርሃም የተመራው የልዑካን ቡድን፣ በእስራኤል ኢየሩሳሌምን ጨምሮ በርካታ ታሪካዊና ቅዱሳን ሥፍራዎችን ለ5 ቀናት ጎብኝቶ፣ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰ ሲሆን፤ ሁሉም የጉብኝት ሥፍራዎች ሰላማዊና ምንም ዓይነት ሥጋት እንደሌለባቸው ማረጋገጡን አስታውቋል፡፡በእስራኤል የሚገኙ ቅዱሳንና ታሪካዊ…
Read 1261 times
Published in
ዜና