ዜና
Sunday, 11 February 2024 20:35
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዓድዋ ድል መታሰቢያን መርቀው ከፈቱ
Written by Administrator
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ጀግኖች አርበኞች፣ የኃይማኖት አባቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
Read 1040 times
Published in
ዜና
Sunday, 11 February 2024 19:51
የዓድዋ ድል መታሰቢያ በ5 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን 5 ወለል እና 8 በሮች አሉት። አጠቃላይ ከታች እስከ ላይ በ5ቱ ወለል ላይ ያለዉ መሬት ስፋት 12 ሄክታር ነው።
Written by Administrator
Read 1020 times
Published in
ዜና
Sunday, 11 February 2024 19:48
የአድዋ ድል መታሰቢያ ለምረቃ በመብቃቱ እንኳን ደስ አለን፤ ደስ አላችሁ።
Written by Administrator
Read 821 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 February 2024 09:52
ጠ/ሚኒስትሩና የህውሐት አመራሮች በሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ዙሪያ ትናንት ሲመክሩ ዋሉ
Written by መታሰቢያ ካሣዬ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድና የህውሐት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ ተገኝተው ሲመክሩ ዋሉ።የሁለቱ ወገኖች ውይይት ለመልሶ ግንባታና በሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ እንደነበር ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ድረ-ገፅ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ጽ/ቤቱ ይፋ…
Read 1125 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 February 2024 09:49
የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የግብረሰዶማዊነት መብትን የሚፈቅድ ስምምነት መፈፀሙን ተቃወመ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ፣ መንግስት ከኢትዮጵያ ህዝብ የሃይማኖትና የባህል እሴቶች ጋር የሚፃረር ፅንሰ ሃሳቦችና ትርጓሜዎች ያላቸውን ይዘቶች ያካተተውን መንግስት ስምምነት መፈረሙን በጥብቅ እንደሚቃወም አስታወቀ፡፡ በአውሮፓ ህብረትና በአፍሪካ፣ በካረቢያንና በፓስፊክ አገራት ለቀጣዮቹ 20 ዓመታት እንዲዘልቅ ታሳቢ ተደርጎ የተከናወነው የንግድና ኢኮኖሚ ትብብር…
Read 1174 times
Published in
ዜና
በአዲሱ ረቂቅ አዋጅ ግንቦት 20 ከህዝብ በዓልነት ወጥቷል በአሁኑ ወቅት በስራ ላይ ያለውንና ግማሽ ክፍለ ዘመን ያህል የቆየውን የህዝብ በዓላትንና የእረፍት ቀናትን የሚወስነውን አዋጅ የሚተካ አዲስ አዋጅ ሊፀድቅ ነው፡፡ አዋጁ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከአንድ ወር የእረፍት ጊዜው መጋቢት ወር…
Read 748 times
Published in
ዜና