ዜና
ጆቫጎ የተሰኘው አለማቀፍ የመንገደኞች የሆቴል ቀጠሮ አስያዥ ድረገጽ ከውጭ አገራት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ፣ ወደ ውጭ አገራት የሚጓዙና በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ መንገደኞችን በተመለከተ የሰራውን ጥናት ይፋ ማድረጉን ሜል ኤንድ ጋርዲያን ከትናንት በስቲያ ዘገበ፡፡በውጭ አገራት የሚኖሩ ትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በርካታ አለማቀፍ…
Read 3973 times
Published in
ዜና
በሰባት ዩኒቨርሲቲዎች ሊፈፀም የታቀደ የሙስና ወንጀልን መከላከሉን ጠቁሟል የመከላከያ ሚኒስቴር 171ኛ ሬጅመንት መኮንኖች፤ ስኳር አውጥተው በመሸጥ ወንጀል ተከሰዋል የፀረ - ሙስና ኮሚሽን ባለፉት አስራ አንድ ወራት ውስጥ በህገወጥ መንገድ የተመዘበሩ ያላቸውን ከ81 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ፣ ከ26ሺ ካሬ ሜትር በላይ…
Read 1844 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን÷ ከሙስና እና ብልሹ አሠራር መንሰራፋት፣ ከመልካም አስተዳደር እና ፍትሕ ዕጦት፣ ከአስተምህሮ እና ሥርዐት መጠበቅ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት እና በየሰንበት ት/ቤቶች መካከል የተቀሰቀሰው ውዝግብ እንደቀጠለ ነው፡፡በሀገረ ስብከቱ ገዳማትና አድባራት÷ ሌቦች እየተበራከቱ፣ ጎጠኝነት…
Read 2091 times
Published in
ዜና
ተቃዋሚዎች ውጤቱን አልተቀበሉትም በዘንድሮው አምስተኛ አገር አቀፍ ምርጫ፣ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የ442 ጣቢያዎችን ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን በአገር አቀፍ ደረጃ መድረክ በሁለተኛነት፣ ሰማያዊ በሶስተኝነት ኢህአዴግን ይከተላሉ፡፡ በአዲስ አበባ የምርጫ ውጤት መሰረት፤ ሰማያዊ የሁለተኛነት፣ መድረክ ደግሞ የሦስተኝነት ደረጃ አግኝተዋል፡፡በአገር…
Read 1781 times
Published in
ዜና
7 ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል በአዲስ አበባ መርካቶ ወረዳ 8 ሸራ ተራ ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ላይ ትናንት የደረሰው የእሳት ቃጠሎ ግምቱ ያልታወቀ ንብረት ያወደመ ሲሆን 7 ሰዎች በጭስ የመታፈን አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡ የፕላስቲክ ጫማ ማምረቻ ጨምሮ ወደ 50 የሚጠጉ የብርድልብስና የተለያዩ…
Read 4141 times
Published in
ዜና
በቦንጋ ገዋታ ጊምቦ ምርጫው ሰኔ 7 ይደረጋል“ኢህአዴግ መቶ በመቶ አላሸነፈም” በሚኒስትር ማዕረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕ/ር መርጋ በቃና፤ በምርጫ ቦርድ አመራርነታቸው መቶ በመቶ ውጤታማ እንደሆኑና በብቃት ቦርዱን እየመሩ እንደሚገኙ ለጋዜጠኞች ገለፁ፡፡ ፕሮፌሰሩ ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፤…
Read 5607 times
Published in
ዜና