ዜና
Wednesday, 05 August 2026 18:55
"ጥቃቱን ፈጽሞ በመንግሥት ላይ ማሳበብ"፦ በትግራይ የታቀደው የሐሰት ጥቃት ሴራ
Written by Administrator
የሆርን ሪቪዩ መጽሔት ባወጣው የደህንነት ሪፖርት መሠረት፣ በሰሜን ኢትዮጵያ አዲስ ግጭት ለመቀስቀስ በህወሓት እና በኤርትራው ህግደፍ አመራሮች መካከል ምስጢራዊ ስምምነት ተደርጓል። ከሰሞኑ በዛላምበሳ ከተማ በተደረገው በዚህ ስብሰባ ላይ እነ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር (ሞንጀርኖ) እና ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል። የስምምነቱ…
Read 4125 times
Published in
ዜና
በትግራይ ክልል «ሰባ ካሬ» የተፈናቃዮች ማዕከል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተ ከባድ ዝናብ እና ኃይለኛ ንፋስ ከ20 በላይ ጊዜያዊ መጠለያዎች ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ተዘግቧል፡፡ አውሎ ነፋሱ መጠለያዎቹን ለኑሮ የማይመቹ በማድረግ የነዋሪዎችን ንብረት ያወደመ ሲሆን፤ አረጋውያንን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ጉዳት…
Read 3730 times
Published in
ዜና
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በየዓመቱ ሐምሌ 29 ቀን ከሚያከብረው የበጎ አድራጎት ቀን ጋር ተያይዞ፣ በመቄዶንያ ማዕከል ለሚገኙ አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ከ600,000 ብር በላይ የሚገመቱ የምግብ ፍጆታዎችን፣ የዊልቸር፣ የዋከር፣ የአልባሳት እና የፅዳት ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። በመከላከያ ሚኒስቴር የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ…
Read 3701 times
Published in
ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወጣቶች ይህንን ክረምት ከንቱ እንዳያሳልፉ አሳስበው፣ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያላቸው የ5 ሚሊዮን ኮደርስ ኮርሶች ሥልጠና በነጻ እየተሰጡ መሆኑን ገለጹ። ቀደም ሲል 5 ሚሊዮን ሰዎች መመዝገባቸውን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ አሁን ደግሞ ተራው የሌሎች ወጣቶች መሆኑን በመጥቀስ…
Read 3933 times
Published in
ዜና
Wednesday, 05 August 2026 16:52
የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የኤር ኢንዲያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ተሾሙ
Written by Administrator
ኤር ኢንዲያ በአቪዬሽን ዘርፍ ሰፋ ያለ ልምድ ያላቸውን ኢትዮጵያዊውን አቶ ተወልደ ገብረማሪያም የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና ማኔጂንግ ዳይሬክተር አድርጎ መሾሙን አስታውቋል። አቶ ተወልደ በአዲሱ ኃላፊነታቸው አየር መንገዱ ያጋጠሙትን የፋይናንስ እና የአሠራር ፈታኝ ሁኔታዎች የመምራት እና የመወጣት ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል። በፍቃዳቸው…
Read 3718 times
Published in
ዜና
በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር በዋና ሥራ አስኪያጅነት እና በሌሎች መሥሪያ ቤቶች ከ40 ዓመታት በላይ በታማኝነት ያገለገሉት ወ/ሮ መዓዛ ቅጣው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ወ/ሮ መዓዛ የብርሃን ኢንሹራንስ አ.ማ. መሥራችና የቀድሞ የቦርድ ሰብሳቢ የነበሩ ሲሆን፣ ለሥራቸው ትልቅ ራዕይ የነበራቸው አርአያ ሴት ነበሩ።…
Read 2731 times
Published in
ዜና

