ዜና
Thursday, 13 November 2025 00:00
በጂንካ ከተማ የተከሰተውን በሽታ "ሲያክሙ የነበሩ" ሁለት የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ ስድስት ሰዎች ሞቱ
Written by Administrator
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጂንካ ከተማ በተከሰተው በውል ያልታወቀ በሽታ ለተያዙ ሰዎች "ሕምክና ሲሰጡ የነበሩ" ሁለት የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ለቢቢሲ ገለጸ። የበሽታውን ምልክታ ባሳዩ ታካሚዎች ላይ "በፍጥነት የኩላሊት ሥራ የማቆም (fail)" ሁኔታ እንደታየም ተገልጿል። የጤና…
Read 323 times
Published in
ዜና
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ መስለው የሞባይል ስልክ ስርቆት ፈፅመው ለማምለጥ ሲሞከሩ በተያዙ 7 ተጠርጣሪዎች ላይ የምርመራ ስራው መቀጠሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ መስለው በተለምዶ "ሿሿ” የተባለውን ወንጀል በመፈፀም ሞባይል ስልክ ሰርቀው ለማምለጥ ሲሞከሩ በተያዙ 7 ተጠርጣሪዎች…
Read 419 times
Published in
ዜና
ከተለያዩ የኢትዮጵያ ሚዲያ ተቋማት የተውጣጡ 20 የሚደርሱ ጋዜጠኞችና አዘጋጆች በእስራኤል የ6 ቀናት ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለጸ፡፡ የፊታችን እሁድ ወደ እስራኤል ቴልአቪቭ የሚጓዙት ጋዜጠኞቹ፣ በቆይታቸው የሦስት ትላልቅ ሃይማኖቶች እምብርት በሆነችው ኢየሩሳሌም የሚገኙ ቅዱስ ሥፍራዎችን ይጎበኛሉ ተብሏል፡፡ ጉብኝቱ የድንበር አካባቢዎችንም የሚያካትት ሲሆን፤ ጋዜጠኞቹ…
Read 316 times
Published in
ዜና
የዲጂታል ጤና ኮንፈረንስና ኤግዚቢሽን እየተካሄደ ነው ጤና ሚኒስቴር “ጤንነቴ የሞባይል መተግበሪያን” በአዲስ አበባ የሳይንስ ሙዚየም በመካሄድ ላይ በሚገኘው የዲጂታል ጤና ኮንፈረንስና ኤግዚቢሽን የመክፈቻ መርሃግብር ላይ ይፋ አድርጓል። በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት ፕሬዝዳንት ታዬ አስቀስላሴ፤ ጤንነቴ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ መሆኑን በመግለጽ፣ ከዚሁ…
Read 562 times
Published in
ዜና
Sunday, 09 November 2025 00:00
የጋዛ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ ያተኮረ የ2 ቀን ጉባኤ በኢስታንቡል ይካሄዳል
Written by Administrator
የጋዛን ሰብዓዊ ቀውስ ለመፍታትና ዓለም አቀፍ ወዳጅነትን ለማጠናከር ያለመው ጉባኤ፤ በፈረንጆቹ ህዳር 11 እና 12 ቀን 2025 ይካሄዳል። ከመላው ዓለም አራት መቶ የሚሆኑ ሰዎች ይታደሙበታል በተባለው ጉባዔ ፣ የሰብዓዊ መብት ጠበቆች፣ የሚዲያ ባለሙያዎች ፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተወካዮችና ምሁራን ይገኙበታል። የጋዛ…
Read 485 times
Published in
ዜና
Thursday, 30 October 2025 13:27
ከ100 በላይ ዓለማቀፍ የእንስሳት ሃብት ተዋናዮች የሚሳተፉበት የንግድ ትርዒት ተከፈተ
Written by Administrator
* ከ5 ሺሕ በላይ ሰዎች ይገበኙታል ተብሎ ይጠበቃል ከ14 አገራት የተውጣጡ ከ100 በላይ ዓለም አቀፍ የእንስሳት ሃብት ዘርፍ ተዋናዮች የሚሳተፉበት የንግድ ትርዒት ዛሬ በአዲስ አበባ፣ ሚሊኒየም አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል። በዚህ የንግድ ትርዒት ላይ ከ5000 በላይ የኢትዮጵያ፣ የምስራቅ አፍሪካና ዓለም አቀፍ…
Read 991 times
Published in
ዜና

