ዜና

Rate this item
(0 votes)
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጂንካ ከተማ በተከሰተው በውል ያልታወቀ በሽታ ለተያዙ ሰዎች "ሕምክና ሲሰጡ የነበሩ" ሁለት የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ ስድስት ሰዎች መሞታቸውን የጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ለቢቢሲ ገለጸ። የበሽታውን ምልክታ ባሳዩ ታካሚዎች ላይ "በፍጥነት የኩላሊት ሥራ የማቆም (fail)" ሁኔታ እንደታየም ተገልጿል። የጤና…
Rate this item
(3 votes)
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ መስለው የሞባይል ስልክ ስርቆት ፈፅመው ለማምለጥ ሲሞከሩ በተያዙ 7 ተጠርጣሪዎች ላይ የምርመራ ስራው መቀጠሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ መስለው በተለምዶ "ሿሿ” የተባለውን ወንጀል በመፈፀም ሞባይል ስልክ ሰርቀው ለማምለጥ ሲሞከሩ በተያዙ 7 ተጠርጣሪዎች…
Rate this item
(1 Vote)
ከተለያዩ የኢትዮጵያ ሚዲያ ተቋማት የተውጣጡ 20 የሚደርሱ ጋዜጠኞችና አዘጋጆች በእስራኤል የ6 ቀናት ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተገለጸ፡፡ የፊታችን እሁድ ወደ እስራኤል ቴልአቪቭ የሚጓዙት ጋዜጠኞቹ፣ በቆይታቸው የሦስት ትላልቅ ሃይማኖቶች እምብርት በሆነችው ኢየሩሳሌም የሚገኙ ቅዱስ ሥፍራዎችን ይጎበኛሉ ተብሏል፡፡ ጉብኝቱ የድንበር አካባቢዎችንም የሚያካትት ሲሆን፤ ጋዜጠኞቹ…
Rate this item
(1 Vote)
የዲጂታል ጤና ኮንፈረንስና ኤግዚቢሽን እየተካሄደ ነው ጤና ሚኒስቴር “ጤንነቴ የሞባይል መተግበሪያን” በአዲስ አበባ የሳይንስ ሙዚየም በመካሄድ ላይ በሚገኘው የዲጂታል ጤና ኮንፈረንስና ኤግዚቢሽን የመክፈቻ መርሃግብር ላይ ይፋ አድርጓል። በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት ፕሬዝዳንት ታዬ አስቀስላሴ፤ ጤንነቴ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ መሆኑን በመግለጽ፣ ከዚሁ…
Rate this item
(2 votes)
የጋዛን ሰብዓዊ ቀውስ ለመፍታትና ዓለም አቀፍ ወዳጅነትን ለማጠናከር ያለመው ጉባኤ፤ በፈረንጆቹ ህዳር 11 እና 12 ቀን 2025 ይካሄዳል። ከመላው ዓለም አራት መቶ የሚሆኑ ሰዎች ይታደሙበታል በተባለው ጉባዔ ፣ የሰብዓዊ መብት ጠበቆች፣ የሚዲያ ባለሙያዎች ፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተወካዮችና ምሁራን ይገኙበታል። የጋዛ…
Rate this item
(0 votes)
* ከ5 ሺሕ በላይ ሰዎች ይገበኙታል ተብሎ ይጠበቃል ከ14 አገራት የተውጣጡ ከ100 በላይ ዓለም አቀፍ የእንስሳት ሃብት ዘርፍ ተዋናዮች የሚሳተፉበት የንግድ ትርዒት ዛሬ በአዲስ አበባ፣ ሚሊኒየም አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል። በዚህ የንግድ ትርዒት ላይ ከ5000 በላይ የኢትዮጵያ፣ የምስራቅ አፍሪካና ዓለም አቀፍ…
Page 1 of 487