ዜና
ወደ ምስራቅ አፍሪካ ሃገሮች ሊስፋፋ ይችላል ተብሎ የተሰጋውን የኢቦላ በሽታ በበቂ ደረጃ ለመከላከል ጥረት እያደረገ መሆኑን የገለፀው የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፤ እስካሁን በሽታው ወደ ኢትዮጵያ ባይገባም አዲስ እየተገነባ ባለው የኮተቤ ሆስፒታል 10 አልጋዎች ያሉት የህክምና ክፍል ለቅድመ ጥንቃቄ ሲባል መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡…
Read 2911 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 August 2014 10:29
በምስራቅ አፍሪካ ከ14 ሚ. በላይ ህዝብ የምግብ እርዳታ ያስፈልገዋል ተባለ
Written by Administrator
በምስራቅ አፍሪካ አገራት በተከሰተው የዝናብ እጥረትና የእርስበርስ ግጭቶች ሳቢያ የምግብ እጥረት መፈጠሩን የገለፀው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፤ በቀጠናው ከ14 ሚሊዮን በላይ ህዝብ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው አስታወቀ፡፡ የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ትብብር የምስራቅ አፍሪካ ቃል አቀባይ ማቲው ኮንዌይን ጠቅሶ የዘገበው አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ፤…
Read 2013 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ(ኢዴፓ) ለአለፉት 15 ዓመታት በዋና ጸሃፊነት፣ በህዝብ ግንኙነትና በፕሬዚዳትነት ያገለገሉት አቶ ሙሼ ሰሙ፤ ራሳቸውን ከፖለቲካ ፓርቲ ው አገለሉ፡፡“ራሴን ከፖለቲካ ያገለልኩት ፋታ በመውሰድ ቆም ብዬ ስለትግሉ ሂደትና ወደፊት ማድረግ ስላለብኝ ነገር ማሰብ ስለምፈልግ ነው” ያሉት አቶ ሙሼ፤ እንደማንኛውም ሰው…
Read 4898 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በህገወጥ መንገድ ወደ ማላዊ አስገብቷል በሚል ተከስሶ ጉዳዩ በፍ/ቤቱ እየታየ የነበረውን ባሻ አድነው የተባለ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ከፍርድ እንዲያመልጥ አድርገዋል የተባሉት የማላዊ የአገር ውስጥ ጉዳዮችና የደህንነት ሚኒስትር ፖል ቺቢንጉና የኢሚግሬሽን ጉዳዮች ዋና ሃላፊ ሁድሰን ማንካዋላ መታሰራቸውን ኒያሳ ታይምስ የተሰኘው…
Read 3517 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 August 2014 10:21
ኢሬቴድ በመጪው አመት 4 የቴሌቪዥንና 2 የሬዲዮ አዳዲስ ድራማዎች አቀርባለሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የዩኒቨርሲቲ ምሁራን የተካተቱበት ገምጋሚ ካውንስል ተቋቁሟልየኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በአዲሱ ዓመት ዓ.ም 4 አዳዲስ የቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማዎችና 2 የሬዲዮ ድራማዎች እንደሚያቀርብ የገለፀ ሲሆን አዳዲስ ድራማዎችን በዘርፉ ባለሙያዎች በተዋቀረ ካውንስል እያስገመገመ እንደሚያሳልፍ አስታውቋል፡፡ የታላላቅ አለማቀፍ የሚዲያ ተቋማትን ልምድ በመቅሰም ከእንግዲህ በኋላ…
Read 2926 times
Published in
ዜና
አድማስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ካለፈው ሐምሌ ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲነት ማደጉን አስታወቀ፡፡ በጥቅምት ወር 1991 ዓ.ም በቢዝነስ ማሰልጠኛ ማዕከልነት ስራ የጀመረው ተቋሙ፤ በተመሰረተበት ዓመት አጋማሽ ላይ ወደ ኮሌጅነት ማደጉን የዩኒቨርሲቲው ኃላፊዎች ጠቁመው ከስምንት ዓመት በኋላም ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉን አስታውሰዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አቅሙንና…
Read 7635 times
Published in
ዜና