ዋናው ጤና

Rate this item
(5 votes)
 ለኢትዮጵያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከሚያስገኙ ፍራፍሬዎች መካከል አንዱ የሆነው የማንጎ ተክል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በወረርሽኝ መልክ በተዛመተ በሽታ ሳቢያ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰበት ይገኛል፡፡ ከደቡብ ሱዳን እንደመጣ በሚነገረው በዚህ በሽታም የሚደርሰውን ጉዳትና በማንጎ ዛፎች ላይ እየተከሰተ የሚገኘውን በሽታ ለመታደግ የሚያስችል መድኃኒት…
Rate this item
(8 votes)
 - ፍላጎቱና አቅርቦቱ ፈፅሞ አልተመጣጠነም ተባለ - ከ80 በላይ የ”ሞሃ” ሠራተኞች የደም ልገሳ አድረጉ በአዲስ አበባ ከተማ በየዕለቱ ከ40 እስከ 100 ከረጢት ደም የሚሰበሰብ ቢሆንም የደም ፍላጎቱ በየቀኑ ከ100-300 ከረጢት እንደሚደርስና ፍላጎቱና አቅርቦቱ ፈፅሞ ሊጣጣም አለመቻሉ ተጠቁሟል፡፡ በሌላ በኩል፤ ከትላንት…
Rate this item
(4 votes)
“አንድም ልጅ እንዳይቀር” በሶማሌ ክልል ተጀመረ በኢትዮጵያ በቀላሉ ሊከላከሏቸው በሚችሉ በሽታዎች ሣቢያ 537 ህፃናት በየዕለቱ እንደሚሞቱ የተገለጸ ሲሆን ከእነዚህ የህፃናት ሞቶች 44 በመቶ የሚሆኑት የሚከሰቱት ዕድሜያቸው ከ28 ቀናት ባልበለጠ ጨቅላ ህፃናት ላይ ነው ተባለ፡፡ “ሴቭ ዘ ቺልድረን” በአርብቶ አደርና ከፊል…
Rate this item
(7 votes)
አባላት በሳምንት 600 ብር፣ ለስድስት ወር ይከፈልላቸዋል የኩላሊት እጥበት በጎ አድራጎት ማዕከል በስሩ ለሚገኙ የኩላሊት ህመምተኛ አባላቱ፣ ለኩላሊት እጥበት አገልግሎት የሚውል 3 ሚ. ብር መመደቡን አስታወቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት በዘውዲቱ ሆስፒታል ባካሄደው ጉባኤ፤ ለህሙማኑ በሳምንት ለእያንዳንዳቸው 600 ብር በመክፈል ለስድስት ወራት…
Rate this item
(5 votes)
 በሱስ ሳቢያ የሚመጡ የአዕምሮ ህመሞችንና ሌሎችንም የአዕምሮ በሽታዎች ለማከም የተቋቋመው ለቤዛ የስነ አዕምሮ (ሳይካትሪ) ልዩ ክሊኒክ፣ ባለፈው ሳምንት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ ‹‹ለቤዛ የስነ-ልቦና ማማከር አገልግሎት›› በሚል የማማከርና የስልጠና አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ድርጅቱ፤ በአዕምሮ ህመም ላይ ያለውን…
Rate this item
(13 votes)
‹‹በአደጋ ወቅት ሰዎችን የሚጎዳው አለአግባብ አፋፍሶ ማንሳት ነው›› ጠብታ አምቡላንስ በሞተር ሳይክል የአምቡላንስ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን ያስታወቀ ሲሆን አገልግሎቱ በአምቡላንስ መዘግየት ሳቢያ ህይወታቸውን የሚያጡ ወገኖችን ይታደጋል ተብሏል፡፡የጠብታ አምቡላንስ ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ክብረት አበበ ሰሞኑን ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣…
Page 6 of 39