ዋናው ጤና
ለኢትዮጵያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከሚያስገኙ ፍራፍሬዎች መካከል አንዱ የሆነው የማንጎ ተክል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በወረርሽኝ መልክ በተዛመተ በሽታ ሳቢያ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰበት ይገኛል፡፡ ከደቡብ ሱዳን እንደመጣ በሚነገረው በዚህ በሽታም የሚደርሰውን ጉዳትና በማንጎ ዛፎች ላይ እየተከሰተ የሚገኘውን በሽታ ለመታደግ የሚያስችል መድኃኒት…
Read 7201 times
Published in
ዋናው ጤና
- ፍላጎቱና አቅርቦቱ ፈፅሞ አልተመጣጠነም ተባለ - ከ80 በላይ የ”ሞሃ” ሠራተኞች የደም ልገሳ አድረጉ በአዲስ አበባ ከተማ በየዕለቱ ከ40 እስከ 100 ከረጢት ደም የሚሰበሰብ ቢሆንም የደም ፍላጎቱ በየቀኑ ከ100-300 ከረጢት እንደሚደርስና ፍላጎቱና አቅርቦቱ ፈፅሞ ሊጣጣም አለመቻሉ ተጠቁሟል፡፡ በሌላ በኩል፤ ከትላንት…
Read 3599 times
Published in
ዋናው ጤና
“አንድም ልጅ እንዳይቀር” በሶማሌ ክልል ተጀመረ በኢትዮጵያ በቀላሉ ሊከላከሏቸው በሚችሉ በሽታዎች ሣቢያ 537 ህፃናት በየዕለቱ እንደሚሞቱ የተገለጸ ሲሆን ከእነዚህ የህፃናት ሞቶች 44 በመቶ የሚሆኑት የሚከሰቱት ዕድሜያቸው ከ28 ቀናት ባልበለጠ ጨቅላ ህፃናት ላይ ነው ተባለ፡፡ “ሴቭ ዘ ቺልድረን” በአርብቶ አደርና ከፊል…
Read 4125 times
Published in
ዋናው ጤና
Saturday, 17 December 2016 12:48
የኩላሊት እጥበት በጎ አድራጎት ማዕከል ለኩላሊት እጥበት 3 ሚ. ብር መደበ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
አባላት በሳምንት 600 ብር፣ ለስድስት ወር ይከፈልላቸዋል የኩላሊት እጥበት በጎ አድራጎት ማዕከል በስሩ ለሚገኙ የኩላሊት ህመምተኛ አባላቱ፣ ለኩላሊት እጥበት አገልግሎት የሚውል 3 ሚ. ብር መመደቡን አስታወቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት በዘውዲቱ ሆስፒታል ባካሄደው ጉባኤ፤ ለህሙማኑ በሳምንት ለእያንዳንዳቸው 600 ብር በመክፈል ለስድስት ወራት…
Read 3724 times
Published in
ዋናው ጤና
በሱስ ሳቢያ የሚመጡ የአዕምሮ ህመሞችንና ሌሎችንም የአዕምሮ በሽታዎች ለማከም የተቋቋመው ለቤዛ የስነ አዕምሮ (ሳይካትሪ) ልዩ ክሊኒክ፣ ባለፈው ሳምንት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ ‹‹ለቤዛ የስነ-ልቦና ማማከር አገልግሎት›› በሚል የማማከርና የስልጠና አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ድርጅቱ፤ በአዕምሮ ህመም ላይ ያለውን…
Read 5551 times
Published in
ዋናው ጤና
‹‹በአደጋ ወቅት ሰዎችን የሚጎዳው አለአግባብ አፋፍሶ ማንሳት ነው›› ጠብታ አምቡላንስ በሞተር ሳይክል የአምቡላንስ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን ያስታወቀ ሲሆን አገልግሎቱ በአምቡላንስ መዘግየት ሳቢያ ህይወታቸውን የሚያጡ ወገኖችን ይታደጋል ተብሏል፡፡የጠብታ አምቡላንስ ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ክብረት አበበ ሰሞኑን ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣…
Read 4094 times
Published in
ዋናው ጤና