ዋናው ጤና
- በየዓመቱ 13 ሺህ ዜጎች በኤችአይቪ ሳቢያ ሕይወታቸውን ያጣሉ - አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የስርጭቱ መጠን 4.5 በመቶ ደርሷል - ከአራት ሴተኛ አዳሪዎች አንዷ የኤችአይቪ ቫይረስ በደሟ ውስጥ ይገኛል በኢትዮጵያ የኤችአይቪ ኤድስ በሽታ የወረርሽኝ ስጋት ማንዣበቡ የተገለፀ ሲሆን አዲስ አበባ…
Read 3323 times
Published in
ዋናው ጤና
• በልመና የሚመጡ የህክምና ቁሳቁሶች ያለ ቀረጥ ቢገቡ መልካም ነበር • ለጉንችሬ ሆስፒታል የ13.5 ሚ. ብር የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ዘላለም ጭምዴሳ ከአጋሮቻቸው ጋር በመሆን ከአሜሪካን ሀገር ያሰባሰቡትን 13.5 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የተለያዩ የህክምና…
Read 4272 times
Published in
ዋናው ጤና
• መንግስትና ባለሃብቶች ለችግሩ ትኩረት እንዲሰጡ ተጠይቋል • ባንኮች ለህመምተኞች እገዛ ለማድረግ ተስማምተዋል አቶ መሐመድ ሀሰን የ60 ዓመት አዛውንት ናቸው፡፡ ላለፉት ስድስት ዓመታት በኩላሊት ህመም እየተሰቃዩ እንደሚገኙ ይናገራሉ:: የአራት ልጆች አባትና ባለትዳር የሆኑት አዛውንቱ፤ በሳምንት ሶስት ቀን የኩላሊት እጥበት (ዲያሊሲስ)…
Read 4400 times
Published in
ዋናው ጤና
ምንሊክ ሆስፒታል ከአንድ ዓመት በፊት ጀምሮት የነበረውንና ከውጭ አገር በሚገቡ ግብአቶች እጥረት የተነሳ ከ6 ወራት በላይ አቋርጦት የነበረውን የኩላት እጥበት አገልግሎት ባለፈው ረቡዕ እንደገና አስጀመረ፡፡ 18 የኩላሊት ሕመምተኞች ወደ ዘውዲቱና ወደ ጳውሎስ ሆስፒታሎች አከፋፍሎ እንደነበረ የተናገሩት የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ…
Read 3709 times
Published in
ዋናው ጤና
ተቀማጭነቱን በቻይና አድርጐ፣ በህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ምርትና ሽያጭ፣ በህክምና ዘርፍ ምርምሮች አለም አቀፍ እውቅና ያለው ዋንፎ ካምፓኒ፤ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካውን በኢትዮጵያ ሊያቋቁም ነው፡፡ ፋብሪካው በቂሊንጦ ፋርማሲ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ውስጥ የሚሰራ ሲሆን እ.ኤ.አ አቆጣጠር በ2020 ግንባታው ተጠናቆ ወደ ምርት…
Read 3615 times
Published in
ዋናው ጤና
Saturday, 17 November 2018 11:29
በአፍሪካ አብዛኛው የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ከተፈጥሮ ችግሮች ጋር የተያያዘ ነው ተባለ
Written by መንግስቱ አበበ
ብሩንዲ፣ ደ.ሱዳንና ናምቢያ አንድም የህፃናት ሐኪም የላቸውም በመላው አፍሪካ አብዛኛው የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ከአፈጣጠር ችግሮች ጋር የተያያዙ እንደሆኑ አንድ የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ባለሙያ ገለጹ፡፡ 12ኛው የአፍሪካ ሕፃናት ቀዶ ሕክምና ማኅበር አጠቃላይ ዓመታዊ ጉባኤ ባለፈው ሳምንት በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ሲካሄድ፣ የኢትዮጵያ የሕፃናት…
Read 4144 times
Published in
ዋናው ጤና