ዋናው ጤና
Monday, 27 March 2017 00:00
‹‹የህብረተሰቡን ጤና ለአደጋ የሚያጋልጡ ምርቶች እየቀረቡ ነው›› ዶ/ር መብራኸቱ መለሰ (የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ)
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
• በምግብ ምርቶች ላይ ያሉትን ደረጃዎች አስገዳጅ ማድረጉ ትልቅ ጠቀሜታ አለው • ገበያ ላይ ከሚቀርበው የጨው ምርት በአዮዲን የበለጸገው 26 በመቶው ብቻ ነው • ለቆዳ ማልፊያ የሚሰራው ጨው ሳይቀር ለምግብነት ለሽያጭ ይውላል የህብረተሰቡን ጤና አደጋ ላይ የሚጥሉና በህገ ወጥ መንገድ…
Read 5776 times
Published in
ዋናው ጤና
መጋቢት፣ ግንቦትና ነሐሴ ውርጃ በስፋት የሚፈፅምባቸው ወራት ሆነዋል በታዋቂ ክሊኒኮች በራፍ ላይ ደንበኛ ፍለጋ የሚታትሩ ደላሎች አሉ ትምህርቷን ከዘጠነኛ ክፍል አቋርጣ የትውልድ መንደሯን ጥላ በስደት አዲስ አበባ እንድትመጣ ያስገደዳት ሳይታሰብ ድንገት የተፈጠረ እርግዝና ነው፡፡ ተወልዳ ባደገችበት ደብረብርሃን ከተማ፣ አብሯት ካደገው…
Read 24525 times
Published in
ዋናው ጤና
“ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ከብቁ ባለሙያ ጋር አደራጅተናል • አትሌት ኃይሌ፤ከሮቦቱ ጋር የሚሮጥበት የቶታል ማስታወቂያ የእኛ ፈጠራ ነው • ሰራተኞች ውጤታማ እንዲሆኑ በሚወዱት ስራ ላይ ይመደባሉ፤ ጥሩ ይከፈላቸዋል • የውጭ ኤጀንሲዎች ይሰሩት የነበረውን ፕሮዳክሽን፣ እኛ በብቃት እየሰራነው ነው • ለህጻናት መጫወቻዎችና ሞግዚት፣…
Read 4632 times
Published in
ዋናው ጤና
ለኢትዮጵያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከሚያስገኙ ፍራፍሬዎች መካከል አንዱ የሆነው የማንጎ ተክል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በወረርሽኝ መልክ በተዛመተ በሽታ ሳቢያ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰበት ይገኛል፡፡ ከደቡብ ሱዳን እንደመጣ በሚነገረው በዚህ በሽታም የሚደርሰውን ጉዳትና በማንጎ ዛፎች ላይ እየተከሰተ የሚገኘውን በሽታ ለመታደግ የሚያስችል መድኃኒት…
Read 7504 times
Published in
ዋናው ጤና
- ፍላጎቱና አቅርቦቱ ፈፅሞ አልተመጣጠነም ተባለ - ከ80 በላይ የ”ሞሃ” ሠራተኞች የደም ልገሳ አድረጉ በአዲስ አበባ ከተማ በየዕለቱ ከ40 እስከ 100 ከረጢት ደም የሚሰበሰብ ቢሆንም የደም ፍላጎቱ በየቀኑ ከ100-300 ከረጢት እንደሚደርስና ፍላጎቱና አቅርቦቱ ፈፅሞ ሊጣጣም አለመቻሉ ተጠቁሟል፡፡ በሌላ በኩል፤ ከትላንት…
Read 3806 times
Published in
ዋናው ጤና
“አንድም ልጅ እንዳይቀር” በሶማሌ ክልል ተጀመረ በኢትዮጵያ በቀላሉ ሊከላከሏቸው በሚችሉ በሽታዎች ሣቢያ 537 ህፃናት በየዕለቱ እንደሚሞቱ የተገለጸ ሲሆን ከእነዚህ የህፃናት ሞቶች 44 በመቶ የሚሆኑት የሚከሰቱት ዕድሜያቸው ከ28 ቀናት ባልበለጠ ጨቅላ ህፃናት ላይ ነው ተባለ፡፡ “ሴቭ ዘ ቺልድረን” በአርብቶ አደርና ከፊል…
Read 4373 times
Published in
ዋናው ጤና