ስፖርት አድማስ
በሱልልታ የተገነባው ያያ የስፖርት መንደር መንደር ባለፈው ሳምንት በይፋ ስራ የጀመረ ሲሆን በለንደን ኦሎምፒክ ተሳታፊ ለሚሆነው የኢትዮጵያ ቡድን አትሌቶች ነፃ አገልገሎት ለመስጠት ቃል ገባ፡፡ የስፖርት መንደሩ ስራ መጀመሩን በይፋ ባሳወቀበት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተገኘው ሃይሌ ገብረስላሴ የስፖርት መንደሩን መገንባት ፈርቀዳጅ…
Read 2270 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሩብ ፍፃሜ ዛሬ ይጀመራል የሽልማቱ ማነስ አነጋጋሪ ሆኗል ለአውሮፓ ደላሎች የመመልመልያ መድረክ ነው ሱዳን ሴካፋን እንድታነቃቃ አድርጓል የ28ኛው አፍሪካ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ዛሬ ሲጀመር ዛምቢያ ፤ኮትዲቯር፤ ጋቦንና ጋና በምድብ ማጣርያው ባሳዩት ጠንካራ አቋም ለዋንጫው ከፍተኛ ግምት ሲወስዱ ቀሪዎቹ አራት ቡድኖች …
Read 2636 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ2 የውድድር ዘመናት በፊት በአለማችን ከፍተኛው የአሰልጣኝ ደሞዝ 12 ሚሊዮን ዶላር በማግኘት ሪያል ማድሪድን ማሰልጠን የጀመሩት ጆሴ ሞውሪንሆ በቀጣይ የውድድር ዘመን ከክለቡ ጋር መቀጠላቸው አጠያያቂ ሆነ፡፡ ሪያል ማድሪድ ሞውሪንሆን ለመተካት የአርሰናሉን አርሴን ቬንገርና የጀርመን ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ጆአኪም ሎውን ዋናዎቹ…
Read 2096 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሉሲ የሚባለው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም የግብፅ አቻውን በመልስ ጨዋታ ይገጥማል፡፡ በጨዋታው ሉሲዎች ግብፅን 2ለ0 እና በሁለት ንፁህ ጎል ልዩነት ካሸነፉ ወደ መጨረሻው የማጣርያ ምእራፍ መሸጋገር ይችላሉ፡፡ ከሳምንት በፊት የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ለ8ኛው የአፍሪካ ሴቶች…
Read 2231 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሉሲ የሚባለው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም የግብፅ አቻውን በመልስ ጨዋታ ይገጥማል፡፡ በጨዋታው ሉሲዎች ግብፅን 2ለ0 እና በሁለት ንፁህ ጎል ልዩነት ካሸነፉ ወደ መጨረሻው የማጣርያ ምእራፍ መሸጋገር ይችላሉ፡፡ ከሳምንት በፊት የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ለ8ኛው የአፍሪካ ሴቶች…
Read 2292 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 28 January 2012 14:15
ቀነኒሳና ማናጀሩ በአፋጣኙ እርምጃ ረክተዋል አትሌቶች በዱባይ ማራቶን አሸብረቀዋል
Written by ግሩም ሠይፉ
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን በአትሌቶች ላይ ከዲስፕሊን በተገናኘ ጥሎ የነበረውን እገዳ ከ1 ሳምንት በኋላ ማንሳቱ በመላው ዓለም ተመሰገነ፡፡ ፌደሬሽኑ ከአትሌቶች ጋር ባደረገው አስቸኳይ ውይይት እገዳውን ለማንሳት መወሰኑን የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ሲያወድሱ ኢትዮጵያውያን ሯጮች በኦሎምፒክ መድረክ ያላቸው ክብርና ዝና ጐልቶ ወጥቷል፡፡…
Read 2916 times
Published in
ስፖርት አድማስ