ስፖርት አድማስ

Sunday, 03 September 2023 21:04

ከቡዳፔስት መልስ

Written by
Rate this item
(3 votes)
 ከዓለም ሻምፒዮናው ወደ ኦሎምፒክበሐንጋሪ መዲና ቡዳፔስት ላይ በተካሄደው 19ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዩና 202 አገራትን በመወከል ከ2100 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል። ሐንጋሪ ቱዴይ እንደዘገበው ሻምፒዮናው በተካሄደባቸው ዘጠኝ ቀናት ከመላው ዓለም የመጡ ታዳሚዎች በቡዳፔስት ከተማ በሚገኙ ሆቴሎች፤ ሆስቴሎችና ጊዜያዊ ማረፊያዎች ከ340ሺ በላይ አልጋዎች…
Sunday, 03 September 2023 21:04

ከቡዳፔስት መልስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ከዓለም ሻምፒዮናው ወደ ኦሎምፒክበሐንጋሪ መዲና ቡዳፔስት ላይ በተካሄደው 19ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዩና 202 አገራትን በመወከል ከ2100 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል። ሐንጋሪ ቱዴይ እንደዘገበው ሻምፒዮናው በተካሄደባቸው ዘጠኝ ቀናት ከመላው ዓለም የመጡ ታዳሚዎች በቡዳፔስት ከተማ በሚገኙ ሆቴሎች፤ ሆስቴሎችና ጊዜያዊ ማረፊያዎች ከ340ሺ በላይ አልጋዎች…
Rate this item
(0 votes)
በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር መስፍን ቸርነት በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ቡዳፔስት ገብተዋል። አምባሳደሩ ቡዳፔስት የገቡት 19ኛውን የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለመታደም ሲሆን፤ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ አምባሳደሩን የኢትዮጵያ ቡድን ባረፈበት ፓርክ ኢን ራዲሰን ሆቴል አግኝቶ…
Saturday, 19 August 2023 20:22

ኢትዮጵያ አሸነፈች‼️

Written by
Rate this item
(2 votes)
በቡዳፔስት የአለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በ10 ሺህ ሜትር ሴቶች የፍፃሜ ውድድር የወርቅ፣ የብር እና የነሃስ ሜዳሊያዎች አገኘች። ጉዳፍ - ወርቅ ለተሰንበት - ብር እጅጋየሁ - ነሃስ
Rate this item
(1 Vote)
በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ አትሌቶች አንዱ ኃይሌ ገብረስላሴ ነው። በዓለም ሻምፒዮናው ተሳታፊ ለሆነው የኢትዮጵያ ቡድን ሲናገር “በአጠቃላይ ውድድር ዘመኑ ላይ ልጆቹን በተለይ በዳይመንድ ሊግና በሌሎች ውድድሮች እንዳየኋቸው ውጤት እንደሚያመጡ ተስፋ የሚሰጥ ነገር አለ” ያለ ሲሆን፤ በአጠቃላይ ግን…
Rate this item
(1 Vote)
“ከእኛ ወርቃማ አትሌቶች ታሪክን ስለተረከባችሁ አልማዞች ናችሁ።”“ዓላማችሁን አስረዝሙ፥ ኢትዮጵያን አስቀድሙ።”ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉየኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴረሽን ፕሬዝዳንት “ኢትዮጵያ በ96 ሜዳሊያዎች ከዓለም 7ኛ ደረጃ ላይ ናት”“ጀግኖች ለአገራቸው ባንዲራ ቅድሚያ ሰጥተው ነው... “መንግስት አትሌቶቻችን እጅ ለእጅ ተያይዘው እንዲሄዱ ይፈልጋል”አምባሳደር መሥፍን ቸርነትበባህልና ስፖርት ሚኒስቴር…
Page 5 of 93