Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(3 votes)
ባለፈው ሳምንት በ2013 የአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌደሬሽን ካፕ ላይ ከሜዳ ውጭ የተጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት በሰፊ የግብ ልዩነት ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈው ወደ መጀመርያ ዙር ማጣርያ የሚገቡበትን እድል አሰፉ፡፡ በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካዛንዚባሩ ጃምሁሪ ጋር ተገናኝቶ…
Rate this item
(2 votes)
ጣፋጭ እና ጋዜጠኞችየዋልያዎቹን የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ በቀጥታ በስፍራው ተገኝቶ ለመከታተል እድሉን ያገኘን ጋዜጠኞች ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር ወደ ጆሃንስበርግ የበረርነው በአንድ ቦይንግ ነበር፡፡ ደቡብ አፍሪካ የገባነው የ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ስነስርዓት በጆሃንስበርግ ሶከር ሲቲ ስታደዬም ሊደረግ በዋዜማው ነበር፡፡ ዋልያዎቹ ኔልስፕሪት ሲቀመጡ…
Rate this item
(5 votes)
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ31 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያውን ጐል በማስቆጠር ታሪክ ሠርተሃል፡፡ በዚህ ጨዋታ ብቸኛው ባለታሪክ እኔ ሳልሆን ብሔራዊ ቡድኑ ነው፡፡ቡድኑ ኢትዮጵያን ከ31 ዓመት በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ እንድትሳተፍ አብቅቷል፡፡ስለዚህም ለማንኛውም ስኬት የቡድኑ አስተዋጽኦ ቀዳሚ ነው፡፡ያስቆጠርኩት ጐልም ቢሆን የቡድን ሥራ ነው፡፡ጐሉን እኔ…
Rate this item
(4 votes)
ኢትዮጵያውያን ስደተኞችና እግር ኳስ በደቡብ አፍሪካበደቡብ አፍሪካ በስደት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በርካታ ናቸው። የ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ድል እንዲቀናው ስታዲየም ገብተው ድጋፋቸውን በመስጠት ከፍተኛ እንቅስቃሴ አድርገዋል፡፡ ድጋፍ አሰጣጣቸውም ከጨዋታው ቀጥሎ የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛውን ቀልብ ከሳበ ጉዳይ አንዱ ሆኖ…
Rate this item
(4 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ31 ዓመት በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ ሲሳተፍ ክስተቱ ታሪካዊ መስሏል፡፡ ገና በጅምሩ የብሔራዊ ቡድኑ ተሳታፊነት በአስደናቂ ሁኔታዎች እና ድባቦች የታጀበ ሆኗል፡፡ በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ስደተኞች በደቡብ አፍሪካ በተለይ በጆሃንስበርግና የምድብ 3 ጨዋታዎች በሚደረጉባት ሬልስፕሪት አረንጔዴ ቢጫ ቀይ…
Saturday, 19 January 2013 15:04

ጋዜጠኞች ምን ይላሉ?

Written by
Rate this item
(7 votes)
ወደ ደቡብ አፍሪካ ከሚጓዙ 25 ጋዜጠኞች መካከል በአራት አጭር ጥያቄዎች የቀረበ መጠይቅ በማቅረብ የሚከተሉትን ምላሾች አግኝቷል፡፡ አራቱ ጥያቄዎች ከዚህ በታች የቀረቡት ሲሆን የስፖርት ጋዜጠኞቹ ምላሻቸውን በቅደምተከተል እንዲህ መልሰዋል1. በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለጋዜጠኞች የተፈጠረው እድል ምን ምን ስሜት ፈጠረብዎ? 2. የኢትዮጵያ…