ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
58ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ወደ ሩብ ፍፃሜ ምእራፍ ሲሸጋገር የውድድሩ የሃይል ሚዛን እንግሊዝን ሸሽቶ ለስፔንና ጀርመን ክለቦች እያጋደለ መምጣቱ ተረጋገጠ፡፡ ዘንድሮ ለሩብ ፍፃሜ የበቁት ስምንት ክለቦች ከአምስት አገራት የተውጣጡ ሲሆኑ ፤ ሶስቱ የስፔን ክለቦች ሪያል ማድሪድ፣ ባርሴሎና እና ማላጋ፤ ሁለት…
Rate this item
(1 Vote)
በኳታር ንጉሳዊያን ቤተሰብ ስፖንሰርነት የአውሮፓ 24 ምርጥ ክለቦችን የሚያሳትፍ ‹ድሪም ፉትቦል ሊግ› ስለመታቀዱ በለንደኑ ታይምስ ጋዜጣ የቀረበ ልዩ ዘገባ እውነታ አልተረጋገጠም፡፡ ኳታር በ2022 እኤአ ላይ በመካከለኛው ምስራቅ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ እንዲካሄድ የተፈቀደውን 22ኛው የዓለም ዋንጫ የምታዘጋጀው ናት፡፡ በሃሳቡ የአውሮፓ እግር…
Rate this item
(0 votes)
በኳታር ንጉሳዊያን ቤተሰብ ስፖንሰርነት የአውሮፓ 24 ምርጥ ክለቦችን የሚያሳትፍ ‹ድሪም ፉትቦል ሊግ› ስለመታቀዱ በለንደኑ ታይምስ ጋዜጣ የቀረበ ልዩ ዘገባ እውነታ አልተረጋገጠም፡፡ ኳታር በ2022 እኤአ ላይ በመካከለኛው ምስራቅ በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ እንዲካሄድ የተፈቀደውን 22ኛው የዓለም ዋንጫ የምታዘጋጀው ናት፡፡ በሃሳቡ የአውሮፓ እግር…
Rate this item
(4 votes)
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣርያ ለሚያደርገው ሶስተኛ ጨዋታ ዝግጅቱን በውዝግቦች በመታጀብ ሊጀምር ነው፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ ከቦትስዋና ጋር ከ15 ቀናት በኋላ እዚህ አዲስ አበባ ላይ ይጫወታል፡፡ ይሄው የዋልያዎቹ ወሳኝ ጨዋታ ፌደሬሽኑ እና ክለቦችን ባነካኩ ውዝግቦች ገና ከዝግጅት ምእራፉ የመቃወስ…
Rate this item
(2 votes)
ባለፉት 15 ዓመታት በ3 አህጉራት ወደ የሚገኙ 12 አገራት ከ25 በላይ አትሌቶች ተሰደዋልአበባ አረጋዊ በቀጣይ ሳምንት በስዊድኗ ሁለተኛ ከተማ ጉተንበርግ በሚጀመረው የ2013 የአውሮፓ የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሜዳልያ ተስፋ ካላቸው አትሌቶች አንዷ ሆነች፡፡ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ስዊድንን በመወከል በሻምፒዮናው የምትሳተፈው…
Rate this item
(1 Vote)
በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌደሬሽን ካፕ በቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታዎቻቸውን በአዲስ አበባ የሚያደርጉት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት ወደ የመጀመርያ ዙር የማጣርያ ምእራፍ ለመግባት ሰፊ እድል አላቸው፡፡ ሁለቱ ክለቦች በቅድመ ማጣርያው የመልስ ጨዋታዎቻቸው ተጋጣሚዎቻቸውን በማንኛውም ውጤት መርታት ወይንም በአቻ ውጤት…