ስፖርት አድማስ
ከአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ከ2ኛ ዙር ማጣርያ የመልስ ጨዋታ በኋላ የተሰናበተው ቅዱስ ጊዮርጊስ በኮንፌደሬሽን ካፕ የ16 ክለቦች ጥሎ ማለፍ የመጀመርያ ጨዋታ ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም የግብፁን ክለብ ኢኤንፒፒአይ ያስተናግዳል፡፡ ጊዮርጊስ በኮንፌደሬሽን ካፑ ጥሎ ማለፍ የመጀመርያ ጨዋታውን በሜዳው ሲያደርግ ተጋጣሚውን በሰፊ…
Read 3020 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2012 -13 የውድድር ዘመን የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ዛሬ እና ነገ ሙሉ ለሙሉ ሲጠናቀቁ በየሊጐቹ የሻምፒዮናነት ፉክክሩ ብዙም አጓጊ ያልነበረ ቢሆንም የታየው የገቢ መነቃቃት የአውሮፓ እግር ኳስ ትርፋማነትን አሳይቷል፡፡በስፖንሰርሺፕ እና በተለያዩ የንግድ እንቅስቃሴዎች የሚገኙ ገቢዎች መሟሟቅ የተጨዋቾች የደሞዝ ክፍያ እና የዝውውር…
Read 3228 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 11 May 2013 13:37
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ሰውነት የምንግዜም ምርጥ አሰልጣኝ፤ ቡና በደጋፊዎቹ ታላቅ ክለብ ናቸው
Written by Administrator
በቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና መካከል ከተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ በፊት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው እና የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ይቅር ተባባሉ፡፡ ከወር በፊት የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች እና ዋና አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው አላግባብ በገቡት እሰጥ አገባ ተጠማምደው የነበረ…
Read 8520 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ለ26 አመታት በከፍተኛ ስኬት አሰልጣኝ ሆነው ከሰሩበት ማንችስተር ዩናይትድ በ71 ዓመታቸው በጡረታ መሰናበታቸው ዓለም አቀፍ ትኩረት አግኝቷል፡፡ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በህትመት፤ በኤሌክትሮኒክስ፤ በኢንተርኔት የመረጃ መረቦች እና ማህበራዊ ድረገፆች የፈርጊ ጡረታ መውጣት ከፍተኛ ሽፋን ተሰጥቶታል፡፡ በርካታ ዘገባዎች የዓለም…
Read 6650 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ኢትዮጵያን በመወከል እስከ 2ኛ ዙር ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ተጉዞ በግብፁ ክለብ ዛማሌክ የተሸነፈው ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ኮንፌደሬሽን ካፕ ጥሎ ማለፍ ተሸጋግሮ ከሌላው የግብፅ ክለብ ኢኤንፒፒአይ ጋር ተደለደለ፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ውጭ የሆነው ከሳምንት…
Read 2868 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በፋሲካ ቅዱስ ጊዮርጊስ በኢትዮጵያ ክለቦች ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ወደ አፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ድልድል ለመግባት ታሪክ ሊሰራ ነው፡፡ የሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታው ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም ሲደረግ የመጀመርያውን ጨዋታ ከሜዳው ውጭ አንድ እኩል አቻ የተለያየው ጊዮርጊስ እድሉን በሜዳውን እንዲወስን ያስችለዋል፡፡…
Read 3263 times
Published in
ስፖርት አድማስ