ስፖርት አድማስ
አሜሪካ ባለፉት 17 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናዎች በአጠቃላይ 381 ሜዳልያዎች(170 የወርቅ፤ 117 የብር እና 94 የነሐስ) በመሰብሰብ በምንግዜም ከፍተኛ 200 አገራትን የወከሉ ከ2000 በላይ አትሌቶች ይወዳደራሉ፤ ከ3000 በላይ የሚዲያ ባለሙያዎች ከመላው ዓለም ይሳተፉበታል፡፡በአፈታሪክ የሚታወቀው ምስጥራዊ ፍጡር ቢግ ፉት ልዩ ምልክት ሆኗል፡፡ከ9.5…
Read 11113 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ይህ ፅሁፍ በኢትዮጵያ ለሶስተኛ ጊዜ ታሪካዊ ጉብኝቷን የምታደርገውን 22ኛዋን የፊፋን ዓለም ዋንጫና አስደናቂ ታሪኳን ያስተዋውቃል፤ መልካም ንባብ፡፡ በትሬዘጌት አጃቢነት ኢትዮጵያ ውስጥ ለ2 ቀናት ትቆያለችኳታር በምታስተናግደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ላይ ለአሸናፊው የምትሸለመው ዋንጫ ለጉብኝትና ከእግር ኳስ አድናቂዎች ጋር ለመገናኘት ወደ ኢትዮጵያ…
Read 9912 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ67ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ በሚካሄደው የፍፃሜ ጨዋታ ላይ ሪያል ማድሪድ ከሊቨርፑል ተገናኝተዋል፡፡ ሁለቱ ክለቦች በጋራ ለ19 ጊዜያት የአውሮፓ ሻምፒዮን በመሆን ከፍተኛውን ስኬት አስመዝግበዋል፡፡ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ለ13 ጊዜያት እንዲሁም የእንግሊዙ ክለብ ሊቨርፑል ለ6 ጊዜያት ዋንጫውን ተቀዳጅተዋል፡፡ በ2021 /2022 የአውሮፓ…
Read 13064 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ12 ዓመት ታዳጊና የሞተር ስፖርት ተወዳዳሪ ነውበእናቱ ኢትዮጵያዊና በአባቱ ዩጋንዳዊ ሲሆን የለንደን ከተማ ነዋሪ ነውጆሹዋ በእሱ እድሜ ከሚወዳደሩ በጣት የሚቆጠሩ ጥቁር ታዳጊዎች ታዋቂውና በሽልማት የሚንበሸበሸው ነውበለንደን በበርካታ ታዋቂ መጽሄቶችና ጋዜጦች እንዲሁም የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ብዙ ተጽፎለታል -ተነግሮለታልውድድር የጀመረው እ.ኤ.አ በ2020 ነው፤…
Read 1150 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ባለፈው ሰሞን በተካሄደው የሃምቡርግ ማራቶን ላይ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው አዲስ የኢትዮጵያ ማራቶን ሪከርድ አስመዝግባለች፡፡ ያለምዘርፍ ለመጀመርያ ጊዜ በተወዳደረችበት ማራቶን ያስመዘገበችው አዲስ የኢትዮጵያ ማራቶን ሪከርድ 2:17:23 ነው፡፡ በዓለምአቀፉ የአትሌቲክስ ቡድን ኤንኤን ራኒንግ አባል የሆነችው አትሌቷን በዋና አሰልጣኝነት የያዛት የቀድሞ አትሌት ተሰማ…
Read 11187 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ስፖርትን ከስነጥበብ ያስተሳሰረው ቅፅበ • ‹‹እግር ኳስ ህዝቦችን አንድ ያደርጋል›› - ሲዶርፍ • ‹‹ኢትዮጵያን በተጨማሪ ለማየት በእርግጠኝነት እመለሳለሁ!›› - ሲዶርፍ ከሳምንት በፊት ሆላንዳዊው ክላረንስ ሲዶርፍ ከ67ኛዋ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ጋር በአዲስ አበባ ቆይታ ነበረው፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ አፍቃሪያን…
Read 21059 times
Published in
ስፖርት አድማስ