ስፖርት አድማስ
5 የወርቅ፤ 4 የብርና 3 የነሐስ ከሁለት ሳምንት በኋላ ሞስኮ በምታስተናግደው 14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከኬንያ የተሻለ የሜዳልያ ስኬት ልታስመዘግብ እንደምትችል መረጃዎች እያመለከቱ ነው፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት በ13ኛው የዓለም አትሌቲክሰ ሻምፒዮና ኬንያ 7 የወርቅ ሜዳልያዎችን ጨምሮ 17 ሜዳልያዎች በመሰብሰብ…
Read 5420 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከ3 ሳምንት በኋላ በሞስኮ ሲካሄድ በኢትዮጵያ እና ኬንያ መካከል በረጅም ርቀት የአትሌቲክስ ውድድሮች ጠንካራ ፉክክር እንደሚታይ ተጠበቀ፡፡ ባለፈው ሰሞን ሁለቱም አገራት በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናውን የሚሳተፉባቸውን አትሌቶች ዝርዝር ሲገልፁ፤ ኢትዮጵያ በቡድኗ ከፍተኛ ልምድ ያላቸውንና ወጣት አትሌቶችን ስታዘጋጅ፤…
Read 6109 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ታላቁ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ወደ ፖለቲካ ለመግባት ፍላጎት እንዳለውና የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ለመሆን እንደሚያስብ በመናገሩ ትኩረት ሳበ፡፡ በሳምንቱ መግቢያ ላይ አሶስዬትድ ፕሬስ አትሌቱን በማነጋገር ያሰራጨውን ዘገባ በመንተራስ በርካታ የዜና አውታሮች እና መረቦች ጉዳዩን በተለያየ አቅጣጫ በመተንተን ዘግበውታል፡፡ ፎክስ ኒውስ አዲስ አይነት…
Read 5616 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከወር በኋላ በራሽያዋ መዲና ሞስኮ ለሚካሄደው 14ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ምርጫ እና ዝግጅት በተመለከተ በግልፅ የታወቀ ነገር የለም፡፡ ኬንያ ተሳታፊ ቡድኗ ለመምረጥ ባዘጋጀችው ብሄራዊ ሻምፒዮና ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ትኩረት አድርጋ ቆይታለች፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን በዓለም ሻምፒዮናው በስንት…
Read 4028 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ3ኛው የአፍሪካ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የሩዋንዳ አቻውን ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም ሊያስተናግድ ነው፡፡ CHAN የሚባለውና የአፍሪካ አገራት በውስጥ የሊግ ውድድሮቻቸው በሚጫወቱ ተጨዋቾቻቸው በሚሰሩት ብሄራዊ ቡድን የሚካፈሉበት ሻምፒዮንሺፕ ላይ ኢትዮጵያ የምትጫወተው ለመጀመርያ ጊዜ ነው፡፡ ሻምፒዮናው በ2014 እኤአ ላይ ለ3ኛ ጊዜ…
Read 2719 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ31 ዓመት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ መብቃቱ ብዙ ነገር እየቀየረ ነው፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ምድቡን በመምራት ከቆየ ወዲህም ለውጦች ይታያሉ፡፡ በእነዚህ የኢትዮጵያ እግር ኳስ የእድገት ምዕራፎች ሳቢያ በተለያዩ አገሮች በሚገኙ ክለቦች የኢትዮጵያውያን ተጫዋቾች ተፈላጊነት በከፍተኛ…
Read 9661 times
Published in
ስፖርት አድማስ