ስፖርት አድማስ
ማነው ተጠያቂ ጋዜጠኞች፤ አሰልጣኙ፤ ተጨዋቾች፤ ፌደሬሽኑ? በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 3ኛው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ ከኢትዮጵያ ጋር በአንድ ምድብ የነበሩት ጋና እና ሊቢያ በሚያደርጉት የዋንጫ ጨዋታ ዛሬ ሊፈፀም ነው። በምድብ 3 የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በሊቢያ 1ለ0 እንዲሁም በጋና 2ለ0…
Read 1638 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ2 ወራት በኋላ በተለያዩ የዓለማችን ከተሞች በሚደረጉ ትልልቅ ማራቶኖች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከኬንያዎቹ በተሻለ ውጤታማ እንደሚሆኑ የተለያዩ ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ በ10ሺ እና በ5ሺ ሜትር የምንጊዜም ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ዓለምን የሚመሩት ቀነኒሣ እና ጥሩነሽ ማራቶንን በስኬት ለመጀመር የሚያደርጉት ዝግጅት ትኩረት ስቧል። በሚቀጥሉት ሁለት…
Read 1874 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በደቡብ አፍሪካ ሲካሄድ የቆየው 3ኛው የአፍሪካ አገራት የእግር ኳስ ሻምፒዮንሺፕ ወደ ሩብ ፍፃሜ ምዕራፍ ተሸጋግሯል፡፡ በጥሎ ማለፍ ትንቅንቅ ዛሬ ናይጀሪያ ከሞሮኮ ፤ ማሊ ከዚምባቡዌ እንዲሁም ነገ ጋቦን ከሊቢያ፤ ጋና ከዲሞክትራቲክ ኮንጎ ይጫወታሉ፡፡ በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን በዘንድሮው የቻን ውድድር ለሚሳተፉ…
Read 2770 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 18 January 2014 11:34
እንደተመኘነው የአፍሪካ እግር ኳስ ቤተኛ እየሆንን ነው፤ የተፎካካሪነትና የዋንጫ ምኞታችንስ?
Written by Administrator
ከደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ወደ የሚገኘው የኦሊቨርታምቦ አየር ማረፊያ የደረስነው ባለፈው ሃሙስ 9 ሰዓት አካባቢ ነበር፡፡ በበደሌ ስፔሻል የጉዟችን ሙሉ ወጭ ተሸፍኖ የቻን ውድድርን ለመዘገብ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያቀናነው ጋዜጠኞች ከላይ ሙሉ ለሙሉ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ማልያ ለብሻለሁ፡፡ ከውስጥ የለበስኩት…
Read 4599 times
Published in
ስፖርት አድማስ
3ኛው የአፍሪካ አገራት የእግር ኳስ ሻምፒዮንሺፕ ዛሬ በኬፕታውን ሲጀመር በምድብ 3 የመጀመርያ ጨዋታውን ሰኞ ከሊቢያ ጋር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ትናንት ወደ ደቡብ አፍሪካ አምርቷል፡፡ ኮንጎ ለውድድሩ በ2013 የመጨረሻ ቀን ደቡብ አፍሪካ በመግባት ከ15 እንግዳ ብሄራዊ ቡድኖች የመጀመርያዋ ስትሆን ሊቢያ…
Read 3293 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ብራዚል በምታስተናግደው 20ኛው የዓለም ዋንጫ ላይ አፍሪካን የሚወክሉት 5 ብሄራዊ ቡድኖች ምን ውጤት እንደሚኖራቸው በርካታ ዘገባዎችና ትንተናዎች እየተሰሩ ናቸው፡፡ በዓለም ዋንጫው የአፍሪካ ቡድኖች እንደልማዳቸው በተሳትፎ ብቻ ተወስነው እንደሚቀሩ ብዙዎች ቢገልፁም፤ አዲስ የውጤት ክብረወሰን ሊመዘገብ እንደሚችል የገመቱም ይገኛሉ፡፡ የምድብ ፉክክሩን በማለፍ…
Read 2706 times
Published in
ስፖርት አድማስ