ስፖርት አድማስ

Rate this item
(1 Vote)
በዓለም የአትሌቲክስ ስፖርት በረጅም ርቀት፤ በጎዳና ላይ ሩጫ እና በቤት ውስጥ ውድድሮች በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የተያዙ የዓለም ሪከርዶች የሚሰበሩበት እድል እየተመናመነ መምጣቱን የተለያዩ ጥናቶች አመለከቱ። በተለይ በረጅም ርቀት በወንዶች 10ሺ ሜትር እና በሁለቱም ፆታዎች በ5ሺ ሜትር በኢትዮጵያውያን የተመዘገቡት 3 ሪከርዶች በመላው…
Rate this item
(10 votes)
የ17 ዓመቱ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጨዋች ጌድዮን ዘላለም በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ለየትኛው አገር መጫወት እንደሚፈልግ ለመወሰን ቢያንስ እስከ 3 ዓመት ሊዘገይ እንደሚችል ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ ጌድዮን ከወር በፊት በታላቁ የእንግሊዝ ክለብ አርሰናል እስከ ከ2017 ለመቆየት የኮንትራት ማራዘሚያ ውል የፈረመ ሲሆን ጀርመን፤…
Rate this item
(2 votes)
100 ሜትር በ56 ሰከንድ በክራንቾቹ ሮጧል፡፡ ሪከርዱ ገና በጊነስ መዝገብ እውቅና በማግኘት አልሰፈረም፡፡ የዩሲያን ቦልት አድናቂ ነው፡፡ ሊያገኘውም ይፈልጋል፡፡ በጀርመን ለመኖር የጥገኝነት ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ከዓመት በፊት ስለህይወት ውጣውረዱና ሪከርድ ስለማስመዝገብ አላማው ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረገው ቃለምልልስ ተናግሮ ነበር፡፡ ከሳምንት በፊት…
Rate this item
(1 Vote)
በ2014 የኢትዮጵያ አትሌቶች በሁለቱም ፆታዎች ከ8 በላይ ማራቶኖችን አሸንፈዋል፡፡ በዓመቱ ፈጣን ሰዓቶች ደረጃ የኢትዮጵያ አትሌቶች ብዛት ከኬንያ በእጥፍ ይበልጣል፡፡ ቀነኒሳ በፓሪስ፤ ጥሩነሽ በለንደን የመጀመርያ ማራቶናቸውን ይሮጣሉ፡፡ የምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች የበላይነት ከነገሰ 20 ዓመታት አልፈዋል፡፡ በትልልቅ ማራቶኖች ታዋቂ አትሌት ፈጣን ሰዓት…
Rate this item
(1 Vote)
የዋልያዎቹን ዋና አሰልጣኝ ለመቅጠር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የተከተለው የአሰራር ሂደት ከዓለም አቀፍ ልምዶች አንፃር እንደዘገየ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በብዙ የዓለም አገራት የብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኞች ቅጥር ቢያንስ በ4 ቢበዛ በ5 ሳምንታት ውስጥ የሚፈፀም ቢሆንም ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የሚሆን ዋና አሰልጣኝ…
Rate this item
(6 votes)
የዓለም አትሌቶች በጎዳና ላይ ሩጫዎችና በተለያዩ የአትሌቲክስ ውድድሮች ባገኙት የሽልማት ገቢ ከ1 እስከ 50 በወጣው ደረጃ ኢትዮጵያ በሁለቱም ፆታዎች በ23 አትሌቶች እንደተወከለች ለማወቅ ተቻለ፡፡ ከኢትዮጵያ አትሌቶች በሽልማት ገቢያቸው ኃይሌ ገብረስላሴ እና ጌጤ ዋሚ ይመራሉ፡፡ ባለፉት 15 ዓመታት በዓለም ዙርያ በተካሄዱ…