ስፖርት አድማስ
በዓለም የአትሌቲክስ ስፖርት በረጅም ርቀት፤ በጎዳና ላይ ሩጫ እና በቤት ውስጥ ውድድሮች በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የተያዙ የዓለም ሪከርዶች የሚሰበሩበት እድል እየተመናመነ መምጣቱን የተለያዩ ጥናቶች አመለከቱ። በተለይ በረጅም ርቀት በወንዶች 10ሺ ሜትር እና በሁለቱም ፆታዎች በ5ሺ ሜትር በኢትዮጵያውያን የተመዘገቡት 3 ሪከርዶች በመላው…
Read 3212 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ17 ዓመቱ ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጨዋች ጌድዮን ዘላለም በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ለየትኛው አገር መጫወት እንደሚፈልግ ለመወሰን ቢያንስ እስከ 3 ዓመት ሊዘገይ እንደሚችል ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ ጌድዮን ከወር በፊት በታላቁ የእንግሊዝ ክለብ አርሰናል እስከ ከ2017 ለመቆየት የኮንትራት ማራዘሚያ ውል የፈረመ ሲሆን ጀርመን፤…
Read 5332 times
Published in
ስፖርት አድማስ
100 ሜትር በ56 ሰከንድ በክራንቾቹ ሮጧል፡፡ ሪከርዱ ገና በጊነስ መዝገብ እውቅና በማግኘት አልሰፈረም፡፡ የዩሲያን ቦልት አድናቂ ነው፡፡ ሊያገኘውም ይፈልጋል፡፡ በጀርመን ለመኖር የጥገኝነት ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ከዓመት በፊት ስለህይወት ውጣውረዱና ሪከርድ ስለማስመዝገብ አላማው ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረገው ቃለምልልስ ተናግሮ ነበር፡፡ ከሳምንት በፊት…
Read 1974 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2014 የኢትዮጵያ አትሌቶች በሁለቱም ፆታዎች ከ8 በላይ ማራቶኖችን አሸንፈዋል፡፡ በዓመቱ ፈጣን ሰዓቶች ደረጃ የኢትዮጵያ አትሌቶች ብዛት ከኬንያ በእጥፍ ይበልጣል፡፡ ቀነኒሳ በፓሪስ፤ ጥሩነሽ በለንደን የመጀመርያ ማራቶናቸውን ይሮጣሉ፡፡ የምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች የበላይነት ከነገሰ 20 ዓመታት አልፈዋል፡፡ በትልልቅ ማራቶኖች ታዋቂ አትሌት ፈጣን ሰዓት…
Read 3737 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የዋልያዎቹን ዋና አሰልጣኝ ለመቅጠር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የተከተለው የአሰራር ሂደት ከዓለም አቀፍ ልምዶች አንፃር እንደዘገየ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በብዙ የዓለም አገራት የብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኞች ቅጥር ቢያንስ በ4 ቢበዛ በ5 ሳምንታት ውስጥ የሚፈፀም ቢሆንም ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የሚሆን ዋና አሰልጣኝ…
Read 1764 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የዓለም አትሌቶች በጎዳና ላይ ሩጫዎችና በተለያዩ የአትሌቲክስ ውድድሮች ባገኙት የሽልማት ገቢ ከ1 እስከ 50 በወጣው ደረጃ ኢትዮጵያ በሁለቱም ፆታዎች በ23 አትሌቶች እንደተወከለች ለማወቅ ተቻለ፡፡ ከኢትዮጵያ አትሌቶች በሽልማት ገቢያቸው ኃይሌ ገብረስላሴ እና ጌጤ ዋሚ ይመራሉ፡፡ ባለፉት 15 ዓመታት በዓለም ዙርያ በተካሄዱ…
Read 7089 times
Published in
ስፖርት አድማስ