ስፖርት አድማስ
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ2005/06 ዓ.ም. የመጀመርያውን ውድድር ነገ በጎንደር ከተማ ሊያካሂድ ነው፡፡ የጎንደሩ ውድድር ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከተመሠረተበት 1993 ዓ.ም. ጀምሮ የተካሔዱትን ውድድሮች 83 ያደርሳል፡፡ በጎንደር ከተማ የሚካሔደው የአምስት ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ 2,500 ተወዳዳሪዎች ይሳተፉበታል፡፡ የልጆችም ውድድር መዘጋጀቱን…
Read 4990 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ምድብ 3 በተለያዩ ትንበያዎች እና አስተያየቶችበ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እጅግ ከተጠበቁ የፍፃሜ ጨዋታዎች ናይጄርያ ከጋና፤ ደቡብ አፍሪካ ከአይቬሪኮስት እና ጋና ከአይቬሪኮስት ዋናዎቹ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ለዋንጫ ቅርብ መሆናቸው የተነገረላቸው ደግሞ ናይጀሪያ፣ ቱኒዚያ፣ ሞሮኮ፣ ዲ.ሪ ኮንጐ እና አንጐላ ናቸው፡፡ በዋናነት ለዋንጫ ድል የተጠበቁት ግን…
Read 5552 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ31 ዓመታት በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ የበቃው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ከፍተኛ ድጋፍ በስታድዬም ያገኛሉ ተብለው ከሚጠበቁት ብሔራዊ ቡድኖች አንዱ ሆኗል፡፡ በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ከ40ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ቡድኑን ለመደገፍ ከፍተኛ እንቅሰቃሴ በማድረግ ላይ መሆናቸው እየተገለፀ ይገኛል፡፡ ይህም ኢትዮጵያ…
Read 7702 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአዲስ የአመራር መዋቅር መመራት የጀመረው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በተያዘው የውድድር ዘመን በሚያደርገው እንቅስቃሴ ብንጀምርስ---እንግዲህ ብንዘገይም በያዝነው ሳምንት የብሄራዊ ቡድን አትሌቶች ምርጫ ማካሄድ ጀምረናል፡፡ አሰልጣኞችም በመመደብ ወደ ዋናው ስራ እንገባለን፡፡ ክልሎችና ክለቦች በጥሩ ዝግጅት ሲሰሩ እንደቆዩ እናውቃለን፡፡ በአገር ውስጥ የምናካሂዳቸው ትልልቅ…
Read 7934 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በሶስት አህጉራት ተዘዋውሮ እግር ኳስን በፕሮፌሽናል ደረጃ በመጫወት ትልቅ ስም ያተረፈው ኢትዮጵያዊው ፍቅሩ ተፈራ ለሜሳ ማክሰኞ ዕለት ወደ ደቡብ አፍሪካ ተጉዟል፡፡ የ26 ዓመቱ ፍቅሩ በደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ክለብ ለመጫወት ወደዚያው አገር ሲሄድ የሰሞኑ ለ3ኛ ጊዜው ሲሆን ዋናው ምክንያት በኢትዮጵያ ብሄራዊ…
Read 9591 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የያዘ ሲሆን ከተለያዩ አገራት ትውልደ ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሽናሎችን በመቀላቀልእና ለአቋም መፈተሻ የሚሆኑ የወዳጅነት ጨዋታዎችን በማሳወቅ ለ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሚያደርገውን ዝግጅት ቀጥሏል፡፡በአሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው በሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ2 ሳምንት በፊት በስዊድን የሚጫወተው የሱፍ ሳላህ እና በጀርመን የሚጫወተው ዴቪድ…
Read 5210 times
Published in
ስፖርት አድማስ