ስፖርት አድማስ
.ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሐዋሳ ዓለም አቀፍ ደረጃ ሊኖረው የሚችል የማራቶን ውድድር ለማዘጋጀት ማቀዱ ታወቀ፡፡ የሃዋሣ ከተማ ዓለምአቀፍ ደረጃ ያለው የማራቶን ውድድር ለማዘጋጀት ተስማሚ አየርና የመሮጫ ጐዳና ያላት ሲሆን በ2013 የመጀመሪያ ማራቶንን ለማካሄድ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ላይ እየተሯሯጠ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት…
Read 1802 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ2011-12 የውድድር ዘመን በአውሮፓ ሊገባደድ አንድ ሰሞን ሲቀረው የጀርመን ቦንደስ ሊጋና የስፔን ላሊጋ ሻምፒዮኖች ሲታወቁ በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግና በጣሊያን ሴሪኤ የዋንጫ ፉክክሩ ነገ ወይንም ከሳምንት በኋላ ይለያል፡፡ ከአራቱ የአውሮፓ ሊጐች ምርጡ የትኛው ነው የሚለው ክርክርም እንደቀጠለ ነው፡፡ በገበያው በጣሊያን ሴሪኤ…
Read 2521 times
Published in
ስፖርት አድማስ
57ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ከ15 ቀናት በኋላ ባየር ሙኒክና ቼልሲን የሚያፋጥጥ ሆነ፡፡ ዓለም በጉጉት የጠበቀው የኤልክላሲኮ ፍፃሜ በ2ቱ ክለቦች ከሽፏል፡፡ ሻምፒዮንስ ሊግ በአዲስ መዋቅር ከተጀመረ ወዲህ በሜዳው ለፍፃሜ ጨዋታ የቀረበ ብቸኛው ክለብ ባየር ሙኒክ ሲሆን ቼልሲ በበኩሉ በታሪክ ለመጀመርያ…
Read 2993 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ክለቦች በማሊያቸው ገበያውን ይመራሉ =ማንችስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ስታድዬም ካደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 17ቱን አሸንፏል፡፡ በውድድር ዘመኑ ለ1 ዋንጫ ብቻ ያነጣጠረው ማንችስተር ዩናይትድ ባለፈው 1 ዓመት የዋጋ ተመኑን 20 በመቶ በማሳደግ 2.2 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ክለብ መሆኑ ተገመተ፡፡ የአውሮፓ ክለቦችን የገቢ…
Read 6056 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰኞ የሚደረገው የማንችስተር ደርቢ በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ታሪክ ውዱ ፍልሚያ ተባለ፡፡ ለጨዋታው ለሁለቱ ቡድኖች የሚገቡ ቋሚ ተሰላፊዎች ዋጋ 600 ሚሊየን ዶላር እንደሚያወጣ ተገምቷል፡፡ ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ዩናይትድን ሲገጥም በ3 ነጥብ ተበልጦ ነው፡፡ በሜዳው ዩናይትድን ካሸነፈ መሪነቱን በግብ ክፍያ ብልጫ በማግኘት…
Read 3680 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጥቁሩ ጣሊያናዊ ማርዮ ባላቶሊ በሜዳ ላይ እና ከሜዳ ውጭ በሚያደርጋቸው አወዛጋቢ ተግባራትና ሁኔታዎች የውድድር ዘመኑ አነጋጋሪ ተጨዋች ሆኗል፡፡ ማርዮ ባላቶሊ ከኤሪክ ካንቶና በኋላ የመጣ የኳስ ሜዳ ሰይጣን እንደሆነም እየተገለፀ ነው፡፡ ከ3 ዓመት በፊት በኢንተር ሚላን ሲጫወት የጁቬንትስ ደጋፊዎች‹የጣሊያን ኔግሮ ብሎ…
Read 5652 times
Published in
ስፖርት አድማስ