ስፖርት አድማስ
ከወር በኋላ በታንዛኒያ አስተናጋጅነት ሊካሄድ የነበረው የሴካፋ ሲኒዬር ቻሌንጅ ካፕ በአንድ ሳምንት እንዲቀደም የፕሮግራም ሽግሽግ መደረጉን የሴካፋ ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ የሴካፋ ሻምፒዮና 2011 ታስከር ቻሌንጅ ካፕ ካፕ ሲባል ሰረንጂቲ ብሬወሪስ የተባለው ቢራ ጠማቂ ኩባንያ በስፖንሰርኺፕ 823 ሚሊዮን የታንዛኒያ ሽልንግ ሰሞኑን…
Read 2928 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ፊፋ የ2011 የዓለም እግር ኳስ ኮከቦችን ለመምረጥ ለሚያካሂደው ምርጫ የቀረቡ እጩዎችን ሰሞኑን አሳወቀ፡፡ በአሸናፊነት የሚመረጡት ኮከቦች ከ3 ወር በኋላ በዙሪክ በሚካሄድ ስነስርዓት የሚሸለሙ ሲሆን በ7 የሽልማት ዘርፎች ዕጩዎቹ ለዓመቱ ኮከብ ተጨዋችነት በወንዶች 23 ተጨዋቾች እጩ ሆነው ሲቀርቡ 3ኛ አሸናፊውን በሚፈልገው…
Read 3376 times
Published in
ስፖርት አድማስ
161ኛው የማንቸስተር ደርቢ ትኩረት ስቧልማን. ዩናይትድ ከማን. ሲቲ ነገ በኦልድትራፎርድ የሚያደርጉት የፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታ በዓለም ዙሪያ እስከ 1.4 ቢሊዮን ተመልካች በቴሌቪዥን እንደሚታደመው ተጠበቀ፡፡ የማን. ዩናይትዱ ሉዊስ ናኒ በሜዳችን ስንጫወት ማንም ሊያሸንፈን አይችልም ብሎ ሲናገር፤ የሲቲው አማካይ ኒጄል ዲጆንግ በበኩሉ ጨዋታውን…
Read 3159 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኢትዮጵያ ቡድን ዝግጅት በቂ ትኩረት ያስፈልጋል፡፡ለተሳትፎ የሚያበቃ ሚኒማን ለማሟላት 8 ወራት ቀርተዋል፡፡ኢትዮጵያ 27 ኦሎምፒያኖች በአትሌቲክስ ብቻ ፤ ኬንያ 43 ኦሎምፒያኖች በአትሌቲክስና በውሃ ዋና ያሰልፋሉ፡፡ኬንያ የኦሎምፒክ ቡድኗን በሚያዚያ ወር ለማሳወቅና የመጨረሻ ዝግጅቷን በእንግሊዝ፣ ብሪስቶል እንደምታከናውን ሲገለፅ፤ በኢትዮጵያ በኩል የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ከ205…
Read 4891 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ6 ሳምንታት በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ጎዳናዎች ላይ ለሚካሄደውና 10ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ሲካሄድ የነበረው ምዝገባ በ9 ቀናት አለቀ፡፡ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጆች በ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሩ ላይ ተሳታፊ ለመሆን 36ሺ ስፖርተኞች በ9 ቀናት ጊዜ ውስጥ መዝግበው መጨረሳቸውን…
Read 4511 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ዛሬ በአንፊልድ ከሊቨርፑል የሚያደርጉትን ጨዋታ ከኤልክላሲኮ በላይ ነው ብለው ተናገሩ፡፡ ፈርጊ የሊቨርፑልና የማን ዩናይትድ ጨዋታ የፕሪሚዬር ሊጉ ብቻ ሳይሆን የምንዜም የዓለማችን ምርጥ ደርቢ ብለው ሲናገሩ ምናልባትም የሚመጣጠነው ሁለቱ የስኮትላንድ ክለቦች ሬንጀርስና ሴልቲክ የሚያደርጉት ፍልሚያ ነው በማለትም ተናግረዋል፡፡…
Read 2688 times
Published in
ስፖርት አድማስ