ስፖርት አድማስ
ሉሲ የሚባለው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ነገ በአዲስ አበባ ስታድዬም የግብፅ አቻውን በመልስ ጨዋታ ይገጥማል፡፡ በጨዋታው ሉሲዎች ግብፅን 2ለ0 እና በሁለት ንፁህ ጎል ልዩነት ካሸነፉ ወደ መጨረሻው የማጣርያ ምእራፍ መሸጋገር ይችላሉ፡፡ ከሳምንት በፊት የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ለ8ኛው የአፍሪካ ሴቶች…
Read 2124 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 28 January 2012 14:15
ቀነኒሳና ማናጀሩ በአፋጣኙ እርምጃ ረክተዋል አትሌቶች በዱባይ ማራቶን አሸብረቀዋል
Written by ግሩም ሠይፉ
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን በአትሌቶች ላይ ከዲስፕሊን በተገናኘ ጥሎ የነበረውን እገዳ ከ1 ሳምንት በኋላ ማንሳቱ በመላው ዓለም ተመሰገነ፡፡ ፌደሬሽኑ ከአትሌቶች ጋር ባደረገው አስቸኳይ ውይይት እገዳውን ለማንሳት መወሰኑን የተለያዩ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ሲያወድሱ ኢትዮጵያውያን ሯጮች በኦሎምፒክ መድረክ ያላቸው ክብርና ዝና ጐልቶ ወጥቷል፡፡…
Read 2748 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለሻምፒዮኑ 2ሚ.ዶ ይበረከታል ጋና ና አይቬሪኮስት በዋንጫ ግምት ይመራሉ ሱዳን ከሪፍረንደም፣ ሊቢያና ቱኒዚያ ከአብዮቶቻቸው ማግስት ይሳተፋሉ ዝሆኖቹ በሚሊዮነሮች ብዛት ብልጫ አላቸው ካፍ የገቢ አቅሙን ማጠናከሩ ይታያል የአውሮፓ ክለቦች በወሳኝ ተጫዋቾቻቸው መነጠቅ ተማርረዋል 28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢኳቶርያል ጊኒ ከሊቢያ ጋር በሚያደርጉት…
Read 2549 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎችን በቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት ሽፋን ለመስጠት በወጣ ጨረታ ዓለም አቀፉ የቢራ ጠማቂው ኩባንያ ሄኒከን በ4.5 ሚሊዮን ብር ማሸነፉ ቢነገርም በስያሜ ዙርያ የተፈጠረ አለመግባባት ሙሉ ስምምነት እንዳዘገየው ታወቀ፡፡ ጨዋታዎቹ በኢእፌ ምርጫ ተለይተው እንደሚተላለፉ ቢጠበቅም 37 ጨዋታዎችን ስፖንሰር በማድረግ…
Read 2424 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለንደን ከምታስተናግደው 30ኛው ኦሎምፒያድ መጀመር 6 ወራት ቀደም ብሎ ለታላላቆቹ የኢትዮጵያ አትሌቶች ሃይሌ ገብረስላሴ፤ ቀነኒሳ በቀለና እና ጥሩነሽ ዲባባ የዓለም መገናኛ ብዙሃናት ኦሎምፒኩ ከሚናፍቃቸው ኦሎምፒያኖች ተርታ በመጥቀስ እየዘገቡ ቢሆንም ለኢትዮጵያ የሜዳልያ ዕድል የተሰጠው ግምት ማነሱ እንደሆኑ ታወቀ፡፡ ከ2 ወር በፊት…
Read 2582 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ፊፋ በሚያዘጋጀው የ2011 የዓለም እግር ኳስ ኮከቦች ምርጫ ላይ ባለፈው ዓመት ምንም ተሳትፎ ያልነበራት ኢትዮጵያ ዘንድሮ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓ ታወቀ፡፡ የዓለም እግር ኳስ ኮከቦችን ለመምረጥ ከዓለም ዙሪያ ከተሰበሰበው ድምጽ የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዋናአሰልጣኞችና አምበሎች እንዲሁም ሁለት የግል…
Read 2923 times
Published in
ስፖርት አድማስ