ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግና በኮንፌደሬሽን ካፕ የመጀመርያ ዙር ማጣርያ ከሰሜን አፍሪካ ክለቦች የሚያደርጉትን ከባድ ፍጥጫ ከ2 ሳምንት በኋላ በሜዳቸው እንደሚጀምሩ ታወቀ፡፡ ከሳምንት በፊት በቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታዎቻቸውን በሜዳቸው ያደረጉት ሁለቱ ክለቦች ተጋጣሚዎቻቸውን በሰፊ የግብ ልዩነት…
Read 1951 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከሳምንት በፊት አንድሬስ ቪአስ ቦአስን ያሰናበተው ቼልሲ ለክለቡ የሚመጥን ብቁ አሰልጣኝ ለማግኘት እንደሚቸገር የተለያዩ መረጃዎች ገለፁ፡፡ የፕሪሚየር ሊግ አሰልጣኞች ማህበር የቼልሲ አሰልጣኞችን የማባረር አባዜ አሳፋሪ ብሎታል፡፡ ከፖርቱጋሉ ክለብ ፖርቶ ጋር በአንድ የውድድር ዘመን የአውሮፓ ማህበረሰብ ዋንጫን ጀምሮ 3 የዋንጫ ክብሮችን…
Read 3568 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከ8 ዓመት በፊት ኦሎምፒክን ለማዘጋጀት የስፔኗ ባርሴሎና፤ የጣሊያኗ ሮም እና የእንግሊዟ ለንደን ሲፎካከሩ ኃይሌ ገብረስላሴ ከሶስቱ ከተሞች ለየትኛው ድጋፍ ትሰጣለህ ተብሎ ከአዲስ አድማስ ተጠይቆ ነበር፡፡ ምላሹን የሰጠው ኦሎምፒክ ለለንደን ይገባታል ብሎ ነበር፡፡ እነሆ የለንደን ከተማ 30ኛው ኦሎምፒያድን የማስተናገድ እድል አግኝታ…
Read 1957 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና በአራት የአፍሪካ ውድድሮች የመሳተፍ እድል አግኝቷል በአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ በ1985 የኢትየጵያ ሻምፒዮን መሆኑን ተከትሎ በ1990 ተሳትፏል፡፡ በዚህ እስከ አሁንም ብቸኛ ሆኖ በተመዘገበለት ተሳትፎው እስከ ሁለተኛ ዙር ለመዝለቅ የተሻለ እንቅስቃሴ አድርጓል፡፡ በመጀመሪያው የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታው ሴይንት ማይክል…
Read 2908 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ብሄራዊ ቡድኑ ከጅምሩ አጣብቂኝ ገብቷል በአፍሪካ ሁለት የክለብ ውድድሮች ቅድመ ማጣርያ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና የመልስ ጨዋታቸውን ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባ ሊያደርጉ ነው፡፡ ከሜዳቸው ውጭ ከሳምንት በፊት የተጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና የመልስ ጨዋታቸውን በደጋፊዎቻቸው ፊት ሲያደርጉ…
Read 1784 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የእንግሊዝ ክለቦች በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የነበራቸው የበላይነት በዘንድሮው የውድድር ዘመን እንዳበቃለት ተረጋግጧል፡፡ ማንችስተርን የወከሉት ሲቲ እና ዩናይትድ ከአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ማጣርያ ውጭ ሁነዋል፡፡ በዩሮፓ ሊግ ከፍተኛ ግምት ተሰጥቷቸው ሩብ ፍጻሜ ገብተዋል፡፡ ሰሞኑን ደግሞ በሻምፒዮንስ ሊጉ ሁለት የለንደን ክለቦች በጣሊያን…
Read 2408 times
Published in
ስፖርት አድማስ