ስፖርት አድማስ
በለንደን ከተማ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው 30ኛው ኦሎምፒያድ፤ የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ኮሚቴ እና አትሌቲክስ ፌደሬሽን እንዲሁም ብሄራዊ ቡድኑን ውጤታማ ለማድረግ የሚያዘጋጀው አትሌቲክስ ፌደሬሽን ዝግጅታቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ሰሞኑን በማራቶን የዓለም ምርጥ አስር አትሌቶችን መርጦ ይፋ አድርጓል፡፡ በማራቶን ቡድኑ ምርጫ በኢንተርናሽናል ውድድር…
Read 1370 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአውሮፓ እግር ኳስ የ2011/12 የውድድር ዘመን በተለይ በትልልቆቹ 5 ሊጎች በገቢ ትርፋማ ነበር ለማለት ይቻላል፡፡ አንዳንድ መረጃዎች በአውሮፓ አግር ኳስ ማህበር የሚተዳደሩ አገሮች የሚገኙ ትልልቅ ክለቦች በእዳና የብድር ቀውስ ቢንገታገቱም ባንድ የውድድር ዘመን ከ15 ቢሊዮን ፓውንድ በላይ የሚንቀሳቀስባቸው ሊጎች በውድድር…
Read 3789 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አዲስ አበባና ሶማሌ ያልተሳተፉበት 41ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ነገ ሊፈፀም ነው፡፡ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የሚዘጋጀው ሻምፒዮናው በአዲስ አበባ ስታዲየም ባለፈው ረቡዕ የተጀመረ ሲሆን ፡ በኦሎምፒክ የሚኒማ ማሟያ ውድድሮች ተሳትፎ ምክንያት ታላላቅ አትሌቶችን ብዙም ባይኖሩበትም በወጣትና ተተኪ አትሌቶችን በብዛት በማሳተፍ ደማቅ…
Read 2283 times
Published in
ስፖርት አድማስ
.ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሐዋሳ ዓለም አቀፍ ደረጃ ሊኖረው የሚችል የማራቶን ውድድር ለማዘጋጀት ማቀዱ ታወቀ፡፡ የሃዋሣ ከተማ ዓለምአቀፍ ደረጃ ያለው የማራቶን ውድድር ለማዘጋጀት ተስማሚ አየርና የመሮጫ ጐዳና ያላት ሲሆን በ2013 የመጀመሪያ ማራቶንን ለማካሄድ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ላይ እየተሯሯጠ ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት…
Read 1758 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ2011-12 የውድድር ዘመን በአውሮፓ ሊገባደድ አንድ ሰሞን ሲቀረው የጀርመን ቦንደስ ሊጋና የስፔን ላሊጋ ሻምፒዮኖች ሲታወቁ በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግና በጣሊያን ሴሪኤ የዋንጫ ፉክክሩ ነገ ወይንም ከሳምንት በኋላ ይለያል፡፡ ከአራቱ የአውሮፓ ሊጐች ምርጡ የትኛው ነው የሚለው ክርክርም እንደቀጠለ ነው፡፡ በገበያው በጣሊያን ሴሪኤ…
Read 2452 times
Published in
ስፖርት አድማስ
57ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ከ15 ቀናት በኋላ ባየር ሙኒክና ቼልሲን የሚያፋጥጥ ሆነ፡፡ ዓለም በጉጉት የጠበቀው የኤልክላሲኮ ፍፃሜ በ2ቱ ክለቦች ከሽፏል፡፡ ሻምፒዮንስ ሊግ በአዲስ መዋቅር ከተጀመረ ወዲህ በሜዳው ለፍፃሜ ጨዋታ የቀረበ ብቸኛው ክለብ ባየር ሙኒክ ሲሆን ቼልሲ በበኩሉ በታሪክ ለመጀመርያ…
Read 2922 times
Published in
ስፖርት አድማስ