ስፖርት አድማስ
Sunday, 02 March 2025 20:56
ዛሬ ለሊት ለ18ኛ ጊዜ በተደረገ የቶከዮ ማራቶን በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አጠናቀዋል።
Written by Administrator
በወንዶች ታደሰ ታከለ ሲያሸንፍ በሴቶች ደግሞ አትሌት ሱቱሜ አሰፋ በበላይነት አሸንፋለች። በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን በሴቶች አትሌት ሱቱሜ አሰፋ 2 ሰዓት ከ16 ደቂቃ ከ31 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች። በወንዶች የቶክዮ ማራቶን አትሌት ታደሰ ታከለ በ2 ሰዓት ከ03 ደቂቃ…
Read 605 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 23 February 2025 00:00
አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረገዉ የማራቶን ዉድድር አሸነፈ
Written by Administrator
አትሌት ሰለሞን ባረጋ በስፔን ሲቪያ በተደረገው የማራቶን ውድድር አሸንፏል፡፡አትሌት ሰለሞን የማራቶን ውድድር ሲያደርግ ይህ የመጀመሪያው ሲሆን፤ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በመግባትም ውድድሩን ማሸነፍ ችሏል፡፡በሌላ በኩል በሲቪያ በተደረገው የሴቶች የማራቶን ውድድር አትሌት አንችንአሉ ደሴ አሸንፋለች።አትሌት አንችንአሉ ደሴ ርቀቱን 2፡22፡17…
Read 590 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Thursday, 13 February 2025 20:41
አትሌት ፅጌ ድጉማ በፈረንሳይ ሊቪ የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ ውድድር አሸናፊ ሆነች
Written by Administrator
አትሌት ፅጌ ድጉማ በፈረንሳይ ሊቪ የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ ውድድር አሸናፊ ሆነች በፈረንሳይ ሊቪ የዓለም አትሌቲክ የቤት ውስጥ ውድድር በሴቶች 800 ሜትር አትሌት ፅጌ ድጉማ አሸናፊ ሆናለች፡፡ አትሌቷ 1:59.02 በመግባት ውድደሩን ማሸነፏን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
Read 603 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 08 February 2025 21:22
በ800 ሜትር የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና አትሌት ፅጌ ድጉማ ድል ቀናት
Written by Administrator
በፈረንሳይ ሜዝ በተካሄደ የ800 ሜትር የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ውድድር እትሌት ፅጌ ድጉማ አሸንፋለች፡፡ ፅጌ የ800 ሜትሩን 1 ደቂቃ ከ58 ሴኮንድ ከ97 ማይክሮ ሴኮንድ በመጨረስ በቀዳሚነት ማጠናቀቋን የዓለም አትሌቲክስ መረጃ ያመላክታል፡፡
Read 661 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Monday, 27 January 2025 20:45
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል ይካሄዳል ስፖርት ለአንድነትና ለጋራ እድገት በሚል መርህ ነው
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዮኒቨርስቲ አዘጋጅነት ዛሬ ይጀመራል። የስፖርት ፌስቲቫሉ በተለያዩ ምክንያቶች ለዘጠኝ ዓመታት ተቋርጦ የቆየ ነበር። በአዲስ መልክ እንዲጀመር የኢትዯጵያ ዩኒቨርሲቲዎች የስፖርት ማህበርና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ልዮ ትኩረት በመስጠት ተንቀሳቅሰዋል።የስፖርት ፌስቲቫሉ እስከ ጥር…
Read 605 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Tuesday, 14 January 2025 20:56
እግር ኳስን ከባዶ እግሩ ከመጫወት እስከ አውሮፓ ክለቦች የተጓዘው ሴኔጋላዊው “ኔይማር”
Written by Administrator
የእግር ኳስ ክህሎቱን የተመለከቱ ሴኔጋላዊው ”ኔይማር” ብለው ይጠሩታል፡፡ከህፃንነቱ እስከ 16 ዓመቱ ድረስ ኳስን በጫማ ሳይሆን በባዶ እግር ተጫውቷል፡፡ ፍጥነቱ እንደ አቦ ሸመኔ በመሆኑና በሚመታቸው ጠንካራ ኳሶች በርካቶች ከዲዲየር ድርጎባ ጋርም ያመሳስሉታል፡፡ የ23 ዓመቱ ተስፈኛ ሴኔጋላዊ የቼልሲ የፊት መስመር ተጫዋች ኒኮላስ…
Read 757 times
Published in
ስፖርት አድማስ
