ስፖርት አድማስ
በአሜሪካ፣ ካናዳና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት ከሶስት ቀናት በኋላ በሚጀምረው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ፣ ፊፋ በታሪክ ከፍተኛ የተባለውን የ14 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ግዙፍ ገቢ በ2022 በኳታር ከተካሄደው የዓለም ዋንጫ ጋር ሲነጻጸር በእጥፍ የሚበልጥ ሲሆን፣ ውድድሩ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶስት…
Read 306 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በፊንላንድ በተካሄደውና የዓለም አትሌቲክስ የወርቅ ደረጃ በሰጠው የፓቮ ኑርሚ ኮንቲኔንታል ቱር ውድድር ላይ የኢትዮጵያ አትሌቶች ደማቅ ድል አስመዝግበዋል። በሴቶች 3000 ሜትር መሰናክል ውድድር አትሌት አለምናት ዋለ ድንቅ ብቃት በማሳየት ውድድሩን በ9፡16.18 በሆነ ሰዓት በአንደኝነት አጠናቃ…
Read 887 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Tuesday, 02 June 2026 00:00
አርሰናል ዋንጫ ማሸነፉን ተከትሎ የሙዚቃና የእግር ኳስ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
Written by Administrator
የአርሰናልን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ድል ለመዘከር "WE CHAMPIONS 2026" የተሰኘ ታሪካዊ የእግር ኳስና የመዝናኛ ፌስቲቫል የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ሊካሄድ ነው። በቫርደስ ኢንተርቴይመንት አዘጋጅነትና በአዋሽ ባንክ (አዋሽብር ፕሮ) ዋና ስፖንሰርነት የሚከናወነው ይህ ዝግጅት፣ ከ30…
Read 255 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Monday, 01 June 2026 05:49
አርሰናል የፕሪሚየር ሊግ ድሉን በለንደን ጎዳናዎች ከሕዝብ ጋር እያከበረ ነው።
Written by Administrator
የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የፍፃሜ ተፋላሚ የነበረው አርሰናል ባሁኑ ሰአት በእንግሊዝ ሰሜን ለንደን ከሁሉም ተጫዋቾቹና ደጋፊዎቹ ጋር በመሆን የፕሪምየር የሊጉ አሸናፊነታቸውን በጎዳና ላይ ትርዒት እያወጁ ይገኛል።
Read 566 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኬንያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው ውድድር ብሔራዊ ቡድኑ በወንዶች ከ75 ኪሎ ግራም በታች እና ከ53 ኪሎ ግራም በታች፣ እንዲሁም በሴቶች ካታ እና በቡድን ኩሚቴ ባሳየው ድንቅ ብቃት አራት የወርቅ ሜዳሊያዎችን አሸንፏል። በተጨማሪም በወንዶች ከ67 ኪሎ ግራም በታች እና በቡድን ካታ ውድድር…
Read 273 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የፈረንሳዩ ሀያል ክለብ ፒኤስጂ በታሪክ እጅግ አስገራሚ የሚባል ስኬት በማስመዝገብ፣ ለአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የፍጻሜ ውድድር የደረሰውን አርሰናልን በመለያ ምት በመርታት ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የሻምፒዮናው ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል። በፑሽካሽ አሬና በተደረገው በዚህ እጅግ አስደናቂ የፍጻሜ ፍልሚያ፣ ካይ ሀቨርትዝ ለአርሰናል ቀዳሚዋን ግብ…
Read 70 times
Published in
ስፖርት አድማስ

