ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
በኬንያ ሲካሄድ የቆየው የሁለተኛው አፍሪካ ዞን 5 ወጣቶች ኦሎምፒክ ውድድር ትናንት ምሽት ተጠናቋል። ኢትዮጵያ በውድድሩ ካስመዘገበቻቸው አጠቃላይ 12 ሜዳሊያዎች ውስጥ 6ቱን (4 ወርቅ እና 2 ብር) በአትሌቲክስ አግኝታለች።የወርቅ ሜዳሊያዎቹን በሴቶች 800፣ 1500፣ 3000 እና 5000 ሜትር የእርምጃ ውድድር ስናገኝ፤ የብር…
Rate this item
(0 votes)
በአርጀንቲና የግማሽ ማራቶን ውድድር አዲስ የዓለም ሪከርድ ያስመዘገበው ዮሚፍ ቀጄልቻ እና የቦታውን ሪከርድ አሻሽላ ያሸነፈችው ፎቴን ተስፋይ አዲስ አበባ ገብተዋል። በውድድሩ ዮሚፍ 56:51 በሆነ ጊዜ በመግባት የዓለም ሪከርድ ሲሰብር፣ ፎቴን ደግሞ 1:03:57 በመግባት አንደኛ ወጥታለች። ለእነዚህ አትሌቶች በቦሌ አየር መንገድ…
Rate this item
(0 votes)
ፊፋ በዓለም ዋንጫው ፍጻሜ ወቅት በተፈጠሩ የሥነ-ምግባር ችግሮች ሳቢያ በአርጀንቲና እግር ኳስ ፌዴሬሽን ላይ የ321 ሺህ ዶላር ቅጣት የጣለ ሲሆን፣ ብሔራዊ ቡድኑም ቀጣይ ሁለት የሜዳው ጨዋታዎችን በግማሽ ተመልካች ብቻ እንዲጫወት አዟል። በተጨማሪ በተጫዋቾችም ላይ ከባድ እገዳ የተጣለ ሲሆን፣ ሊሀንድሮ ፓሬዴስ…
Rate this item
(2 votes)
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን ባቀረበው አዲስ ጥናት መሠረት፣ ስፖርት፣ ባህል እና ኪነ-ጥበብ ለሀገሪቱ ዓመታዊ ኢኮኖሚ 380.40 ቢሊዮን ብር (2.521%) አስተዋጽኦ ያደርጋሉ። በጥናቱ ከተሳተፉት መካከል ዶክተር ሳምሶን ወንድይራድ እንደተናገሩት፣ የስፖርት ዘርፍ አክሳሪ ሳይሆን አትራፊ ነው፤ በዘርፉ ወጪ በሚደረግ…
Rate this item
(0 votes)
ሪያል ማድሪድ ኮትዲቯራዊውን አማካይ ያን ዲዮማንዴ ከአርቢ ላይብዢግ ለማስፈረም መስማማቱን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። በአሁኑ ሰዓት ተጫዋቹ በኦስትሪያ የቅድመ ውድድር ዝግጅት እያደረገ ሲሆን በቀጣይ ሰዓታት ለጤና ምርመራ ወደ ማድሪድ የሚያቀና ይሆናል። ሪያል ማድሪድ ለጀርመኑ አርቢ ላይብዢግ በተከታታይ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ቢሆንም፤…
Rate this item
(0 votes)
21ኛው የዓለም ከ20 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት በአሜሪካ ኦሪገን መካሄድ ይጀምራል፡፡በሻምፒዮናው በ46 የውድድር ዘርፎች ከ147 ሀገራት የተወጣጡ 1 ሺህ 800 አትሌቶች እንደሚሳተፉ ተመላክቷል፡፡ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው በ5 ሺህ ሜትር፣ 3ሺህ ሜትር፣ 1 ሺህ 500 ሜትር እና በ800 ሜትር በሁለቱም ፆታዎች…
Page 1 of 101