ስፖርት አድማስ
አርጀንቲናዊው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ እድሳት የተደረገለትን ካምፕ ኑ ስቴዲየምን ጎብኝቷል። የወቅቱ የኢንተር ማያሚ አማካይ፣ ብዙ ታሪክ የሰራበትን ስቴዲየም በጎበኘበት ሰዓት ወደ ካምፕ ኑ መመለስ እንደሚፈልግ ተናግሯል። የ38 ዓመቱ ተጫዋች በ2021 ነበር ከፋይናንስ ጋር በተያያዙ ምክንያቶች፣ ይህን ግዙፍ ስታዲየምና ክለቡን ለቆ…
Read 179 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለዓመታት በዘመናዊቷ ለንደን ከተማ ሕይወቱን የመራው ዝነኛው እንግሊዛዊ ዴቪድ ቤካም አሁን ላይ በገጠራማዋ የኮትስዎልድስ መንደር በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ዙሪያ የግብርና ሥራን እያስፋፋ ነው። ዛፎችን በመትከል፣ የአትክልት ስፍራዎን በመንከባከብ፣ ዶሮዎችን በማርባት እና ንብ በማነብ ሥራ ላይም ተሰማርቷል። የግብርና ሥራው ላይ ቤተሰቡም…
Read 273 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Monday, 27 October 2025 06:43
የኦሜድላ ስፖርት ክለብ አትሌቲክስ ቡድን በ42ኛው ጃንሜዳ ሀገር አቋራጭ ውድድር በሴቶች አጠቃላይ የዋንጫ አሸናፊ ሆነ
Written by Administrator
የኦሜድላ ስፖርት ክለብ አትሌቲክስ ቡድን ዛሬ በተካሄደው በ42ኛው ጃንሜዳ ሀገር አቋራጭ ውድድር በሴቶች አጠቃላይ የዋንጫ አሸናፊ ሆኗል። በሴቶች የአትሌቲክስ ቡድን 2ኛ፣ 4ኛ እና 5ኛ በመውጣት በሴቶች የ10ኪ.ሜ ውድድር የዋንጫ አሸናፊ ሲሆን በወንዶች በአጠቃላይ 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል።
Read 245 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ከ 20 አመት በታች የአለም ዋንጫ አርጀንቲናን 2 ለ 0 በመርታት የአለም ዋንጫ አሸናፊ መሆን ችላለች። ለሞሮኮ ያሲር ዛብሪ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ሀገሩን አሸናፊ አድርጓል።
Read 308 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዌልስና ቤልጂየም ባደረጉት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ አንዲት አይጥ ወደ ሜዳዉ ዘልቃ መግባቷ ብዙዎችን አስደምሟል፡፡ ቤልጂየም ዌልስን 4 ለ 2 በሆነ ዉጤት ባሸነፈችበት በዚህ ጨዋታ አይጧ በ65ኛ ደቂቃ ወደ ሜዳ በመግባቷ ጨዋታዉ ለተወሰኑ ደቂቃዎች ተቋርጧል፡፡ የጀርመን ዜግነት ያላቸዉ የእለቱ ዳኛ…
Read 323 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዛሬ በተደረገው የወንዶች 100 ሜትር ፍጻሜ ጀማይካውያኑ 1ኛ እና 2ኛ ወጥተዋል፡፡ ኦብሊኬ ሴቪሊ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ የገባበት 9 ሰከንድ 77 ማይክሮ ሰከንድ የግል ምርጥ ሰዓቱም ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ በ2015 የቤጂንግ ዓለም ሻምፒዮና በአትሌት ዩሲያን ቦልት የወርቅ ሜዳልያ ያገኝችው ጃማይካ፤ ከ10…
Read 604 times
Published in
ስፖርት አድማስ
