የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(3 votes)
“የሙስና አዋጁ እንደገና ሊፈተሽና ሊታይ ይገባዋል”የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ዋና ፀሃፊ የነበሩትና በአዲሱ ካቢኔ ውስጥ ሳይካተቱ የማዕከላዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ አስራት ጣሴ፤ በቅርቡ አዲስ ጉዳይ መፅሄት ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ “ፍ/ቤትን ደፍረዋል” በሚል ተከሰው ያለዋስትና መብት በ5ኛ ፖሊስ ጣቢያ…
Rate this item
(14 votes)
አቶ ግርማ እና የፕሬዚዳንቱ ፅ/ቤት ሁለተኛ ክስ ቀርቦባቸዋል የተከሰስንበትን ጉዳይ በግል ጠበቃ ቀጥረን እየተከራከርን ነውግቢው ደን ስለሌለው እንጂ ከቤተመንግስት አይለይምየቀድሞው ፕሬዚዳንት ደሞዛቸው ስንት ነበር? ጡረታቸውስ?የቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ፤ የ12 ዓመት የሥልጣን ዘመናቸው ተጠናቆ ከቤተመንግስት ሲወጡ፣የፕሬዚዳንቱ ፅ/ቤት ከተከራየላቸው መኖርያ…
Rate this item
(3 votes)
ጠበቃቸው ሰኞ ይግባኝ ይጠይቃሉየትላንትናው የፍ/ቤት ክርክርና ውሳኔ በአዲስ ጉዳይ ሳምንታዊ መጽሔት የጥር ወር እትም ላይ “ከኢህአዴግ ፍርድቤቶች ፍትህ አይገኝም” የሚል ሃሳብ የተካተተበት ጽሑፍ በማውጣት፤ ፍርድ ቤት ገለልተኛ እንዳልሆነ በመግለፅ ዘልፈዋል ተብለው የተከሰሱት የአንድነት ፓርቲ የምክር ቤት አባል አቶ አስራት ጣሴ…
Rate this item
(14 votes)
የሰበቡ አይነትና የስያሜው ብዛት ለጉድ ነው። “የሃብት ልዩነትን ለማጥበብ”፣ “የድሆችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ”፣ “የአገር ኢኮኖሚን ለመገንባት”፣ “ሕዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ”፣ “አካል ጉዳተኞችን ለመደገፍ” ... ማለቂያ የለውም። የኋላቀር ባህል ምሶሶና ማገር ሆነው ለዘመናት የዘለቁ፣ ዛሬም በሁሉም ፓርቲዎች፣ በአብዛኛው ምሁርና ዜጋ፣ እንደ “ቅቡል”…
Rate this item
(16 votes)
ለ46 ዓመታት በፖለቲካ ትግል ውስጥ እንደቆዩ የሚናገሩት የ70 ዓመቱ አዛውንት የቀድሞ የኢፌዲሪ ኘሬዚዳንት ኋላም የተቃዋሚው አንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ በቅርቡ ከፓርቲ-ፖለቲካ ራሳቸውን አግልለዋል። ዶ/ር ነጋሶ፤ ለምን ከአንድነት ፓርቲ ለቀቁ? ስለተቃዋሚዎችና ስለኢህአዴግ ምን ይላሉ? በስጋት ስለሚኖሩበት የመንግስት ቤት ጉዳይስ?…
Rate this item
(6 votes)
ጭቆና ትግልን ያጠነክራል እንጂ አይገድልም...ኢህአዴግን በምርጫ ለማሸነፍ የአንድ ወር ሥራ በቂ ነው….ኢህአዴግ ሁልጊዜ የትግራይ ህዝብ በስጋት እንዲኖር ነው የሚፈልገው በቅርቡ ለፓርቲዎች የውህደት ጥያቄ አቅርባችኋል፡፡ ለየትኞቹ ፓርቲዎች ነው ጥያቄውን ያቀረባችሁት? መስፈርታችሁስ ምን ነበር? እኛ እንግዲህ ያሰብነው በመድረክ ውስጥ ካሉት ፓርቲዎች ጋር…