የሰሞኑ አጀንዳ
“ስብሰባ ስለተከለከልን ከህዝብ ጋር መገናኘት አልቻልንም” በቅርቡ የጋራ የፖለቲካ ተግባራትን ለማከናወን ተስማምተው እየተንቀሳቀሱ ያሉት ሠማያዊ እና መኢአድ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መነሳት በኋላ ወይምከምርጫ 2007 በኋላ የመጀመሪያቸውን ህዝባዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ መብራት ሃይል አዳራሽ ሊያካሂዱ ቢያስቡም ከከተማ አስተዳደሩ አዎንታዊ ምላሽ እንዳላገኙ…
Read 3790 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
(ለፖለቲካዊ ችግሮች ፖለቲካዊ ውይይቶች)የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (EBC) ተጠሪነቱ ለህዝብ እንደራሴዎች ነው፡፡ ነገር ግን ኮርፖሬሽኑ የህዝብ ሚዲያ አልሆነም የሚሉ ትችቶችና ቅሬታዎች ሲቀርቡበት ቆይቷል፡፡ ኢህአዴግ በ10ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ ባወጣው መግለጫ፤ ኢቢሲን ጨምሮ የህዝብ መገናኛ ብዙሃን ለህዝብ ወገንተኛ መሆን እንዳልቻሉ አመልክቶ…
Read 6829 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ጥናቶች ምን ይላሉ? የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (EBC) ተጠሪነቱ ለህዝብ እንደራሴዎች ነው፡፡ ነገር ግን ኮርፖሬሽኑ የህዝብ ሚዲያ አልሆነም የሚሉ ትችቶችና ቅሬታዎች ሲቀርቡበት ቆይቷል፡፡ ኢህአዴግ በ10ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ ባወጣው መግለጫ፤ ኢቢሲን ጨምሮ የህዝብ መገናኛ ብዙሃን ለህዝብ ወገንተኛ መሆን እንዳልቻሉ አመልክቶነበር፡፡…
Read 4241 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
• በክልሉ የተጀመረው እንቅስቃሴ ባለሃብቶችን ዋስትና የሚያሳጣና ሥጋት ላይ የሚጥል ነው • ቢዝነስ ከኢንቨስተሮች እየቀሙ ለወጣቶች መሸለሙ ዘላቂ መፍትሄ አይሆንም • ከባለሀብቶች የማዕድን ማውጫዎችን መንጠቅ የኮሚኒስቶች አካሄድ ነው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ይፋ ያደረገው “የኢኮኖሚ አብዮት” እያነጋገረ ሲሆን ሰሞኑን ኦዳ ትራንስፖርትኩባንያን…
Read 8597 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ ዘጠኝ በ2007 ተመርቆ ለእድለኞች የተሰጠ 408 ብሎክና 10608 አባወራ የያዘው የቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪዎች፤ በውሃ፣ በመብራት፣ በጤና እና ሌሎች መሰረተ ልማት እጥረቶች መማረራቸውን ገለፁ፡፡ የአዲስ አድማስ ሪፖርተሮች ከትላንት በስቲያ በስፍራው ተገኝተው ለመታዘብ እንደቻሉት፤ ነዋሪው…
Read 6816 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የኢህአዴግ ተሃድሶ፣ ግምገማና ሹም ሽር ቀጥሏል፡፡ ሰሞኑን የትግራይ ክልላዊ መንግስት በዶክተር ምሁራን የተሞላ አዲስ ካቢኔ ይፋ አድርጓል፡፡ ተቃዋሚዎችና የግል ፖለቲከኞች ግን ሁሉም አልተዋጠላቸውም፡፡ ከወትሮው የኢህአዴግ አካሄድ የተለየ ነገር አላየንም ባይ ናቸው -ተቃዋሚዎች፡፡ በሁሉም ዘንድ ጎልቶ የሚስተጋባው ትችት ደግሞ ህዝቡ ላነሳቸው…
Read 6587 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ