የሰሞኑ አጀንዳ
አንጋፋ ፖለቲከኞች መንግስትን ተጠያቂ ያደርጋሉ ሰሞኑን በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞችና ዞኖች እንዲሁም በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ የኦሮሚያ ከተሞች ለሁለት ቀናት አድማና ተቃውሞ ተደርጓል፡፡ ይሄን ተከትሎም የትራንስፖርትና የንግድ እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ ቆሞ እንደነበር ተዘግቧል፡፡ በበርካታ ንብረቶችም ላይ ውድመት ደርሷል፡፡ የ7 ሰዎች ህይወትም…
Read 3608 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
መንግሥት፤ ዶ/ር መረራ ጉዲናን ጨምሮ 115 የፖለቲካ እስረኞችን ክስ በማቋረጥ ከእስር መፍታቱን ሂውማን ራይትስ ዎች እና አምነስቲ ኢንተርናሽናል አድንቀዋል፡፡ “የሚበረታታ ነው፤ ለሀገሪቱ ፖለቲካዊ አለመረጋጋት የመፍትሄ መነሻ ይሆናል” ያሉት የሰብአዊ መብት ተቋማቱ፤ መንግሥት ቀሪ እስረኞችንም እንዲፈታ መጠየቃቸው አይዘነጋም፡፡ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችም…
Read 3202 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
አራቱ ገዥ ፓርቲዎች በሃያ ሰባት አመታት የአገዛዝ ዘመናቸው ለመጀመሪያ ጊዜ በጋራ ለመንግሥት የመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል። እስከ ዛሬ በነበረው ታሪካቸው የኦሮሞ ድርጅት የሆነው ኦሕዴድ፡- ለኦሮሞ ሕዝብ፣ ሕወሓት፡- ለትግራይ፣ ደኢሕዴግ፡- ለደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች፣ ብአዴን፡- ለአማራ ሕዝብ ሲነግሩና ሲናገሩ ኖሩ እንጂ…
Read 3100 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“አድሎአዊነት፤ ሕገ-ወጥ የዶላር ፍሰት፤ የለጋሾች የዶላር እርዳታ ብክነት፤ የግለሰብ ነጻነት አለመከበር፣ የእኩልነት እጦትና ሕግ አልባነት ሲደማመሩብን፣ አሁን ያለችውን ኢትዮጵያን መፍጠራችን የግድ ነው!--” ባለፈው ሳምንት “በአስመጭዎች ላይ የተጣለው ደንብ” በሚል ርዕስ ከዶላር እጥረት ጋር የተያያዘ ጽሁፍ ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ ጉዳዩ ወቅታዊ ከመሆኑ…
Read 3849 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
”ምሁራን ከአገራዊ የውይይት መድረክ ላይ ለምን ሸሹ?” ተብሏል ሰማያዊ ፓርቲ “ኢትዮጵያን ማን ይታደጋት” በሚል መሪ አጀንዳ፣ ባለፈው እሁድ ታህሳስ 1 ቀን 2010 ዓ.ም በአምባሳደር ሲኒማ አዳራሽ ባካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ በመድረኩ እንደሚገኙ ከተጠቀሱት አንጋፋ ምሁራን፣ ፖለቲከኞችና ታዋቂ ግለሰቦች ውስጥ አብዛኞቹ…
Read 3915 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“አመራሩ በቀጣይነት የሚመራ ብቁ ሃይል እንዳይፈጠር እንቅፋት ሆኗል”የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ ለስድስት ሳምንታት ረዥም ስብሰባና ግምገማ ካደረገ በኋላ አመራሩን ክፉኛ የሚተችና የሚወነጅል የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ “- አመራሩ የሃሳብና የተግባር አንድነት የጎደለው፣ ፀረ ዴሞክራቴክ ተግባርና አስተሳሰብ ውስጥ በስፋት የተነከረ፣ በተልዕኮ ዙርያ በመተጋገልና…
Read 5618 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ