ባህል
የአብደላ እዝራ እናት "ሚርያም"፤ የስማቸው ነገር አበራ ለማ፣ እኔ፣ አለማየሁ ገላጋይና ጥቂት ሌሎች ሆነን፣ ከእዝራ አብደላ አክስት መኖርያ ቤት ተሰባሰበን ቆመናል። እዝራ ያረፈ እለት። አበራ ለማ (ደራሲ) መጠነኛ የህይወት ታሪኩን እንድፅፍና ለቀብር ሰዓት እንዳዘጋጅ ነገረኝና መጻፍ ጀመርኩ፡፡ ከአለማየሁ (ደራሲ) ጋር…
Read 1591 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ገና “ግንቦት ገባ እኮ!” ነው ብለን ሳይበቃን ሽው ብሎ መውጣቱ ነው ማለት ነው! ደግነቱ የምንገረምበት ነገር ከመብዛቱ የተነሳ አለፍነው እንጂ ነገርዬው የሚገርም ነው፡፡ እናማ...“ጊዜው እንደ ጉድ ይሮጣል!” እንባባላለን፡፡ ስሙኝማ... ቅሽምሽም ያለ ጥያቄ ለመጠየቅ ግሪን ካርድ ይሰጠንና... አለ አይደል...…
Read 1688 times
Published in
ባህል
የፍቅር የመውደድና የመስዋእትነት ጥግ!! ትላንት መፅሔት ሳገላብጥ ይሄን ልብ ሰባሪ አሳዛኝ ታሪክ አነበብኩ ...አንዲት እናት በትዳር አለም ውስጥ የወለደችው አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበር፡፡ ታዲያ ይሄ ልጅ ተወልዶ 1 ዓመት እንደሞላው አባት በድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወቱ አለፈ፡፡ በዚህም እናት ልጇን…
Read 1585 times
Published in
ባህል
"ስሙኝማ...በቀደም ፌስቡክ ላይ ያነበብነው ነገር...አለ አይደል... ‘ኢንተረስቲንግ’ ነው፡፡ አንድ ቦታ እየተመገበ ያለ ደንበኛ ጭማሪ ቃሪያ ይፈልግና ያመጡለታል፡፡ ምስኪኑ ጉዱን ያወቀው ቢል ሲመጣ ነዋ፡፡ ለዛች ለጭማሪዋ አንዲት ቃሪያ ስንት ቢጨምሩበት ጥሩ ነው...ሀያ ብር!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው...የሆሊዉድ ሬድካርፔት እኛ ዘንድ ደረሰ እንዴ?…
Read 1769 times
Published in
ባህል
የሎከርቢው ፍንዳታ… አሌክስ አብርሃም በፈረንጆቹ 1988 …ንብረትነቱ የፓን አሜሪካ አየር መንገድ የሆነ ግዙፍ የመንገደኞች አውሮፕላን የሎከርቢ ሰማይ ላይ ፈነዳ! ሎከርቢ የስኮቲሾች ከተማ ናት፡፡ በፍንዳታው 243 መንገደኞችና 16 የበረራ ሰራተኞች እንዲሁም ፍንዳታው በተከሰተባት ከተማ አገር ሰላም ብለው ቤታቸው የተቀመጡ 11 ነዋሪዎች…
Read 1434 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው... የግንቦት ፀሀይ እንዲህ እሚያንቀለቅለን የተፈጥሮ ጉዳይ ነው ወይስ የሆነ ‘መልእክት’ ነገር አለው! (ብዙ ነገር ግራ ስለገባን በሁሉም ነገሮች ላይ ትርጉም መፈለግ ለመደብንና እኮ ነው፡፡ ልክ የቀድሞው ግንቦት ወር የዝናብና የበረዶ የነበረ ይመስል፣ “የግንቦት ፀሀይ ምን ቆርጦት ነው…
Read 1563 times
Published in
ባህል