ባህል
አገራችንን በአንድ ትልቅ ቤት፣ ሰፊ ግቢ ብንመስላት፣ በቤቱ ትልቅነትና በግቢው ስፋት የሚቀኑት በዙሪያው ያሉት ናቸው። እነሱ አሻግረው ወደ ቤቱ ሊያዩ ይችላሉ። የቤቱ ባለቤቶች የጎረቤታቸውን ትናንሽ ቤቶች እያዩ ያናንቁ እንደሆን እንጂ የራሳቸው ትልቅ ቤትና ሰፊ ግቢ አይታያቸውም። በእጅ ያለ ወርቅ ከመዳብ…
Read 1612 times
Published in
ባህል
የ79 ዓመቷ የዕድሜ ባለጸጋ ወ/ሮ ደስታ ደጀኔ አቦዬ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ የሚሆን ጊዜያቸውን ያሳለፉት በልጅነት ዕድሜያቸው በተማረኩበት የባህል አልባሳት ዲዛይን ሥራ ላይ ነው፡፡ በታዳጊነት ዘመናቸው ትምህርታቸውን አቋርጠው በጀመሩት በዚህ ሙያ በአገር አቀፍና በዓለማቀፍ ደረጃ ትላልቅ ሽልማቶችና ዕውቅና አግኝተውበታል፡፡ ወ/ሮ ደስታ…
Read 1790 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው...ዘንድሮ እኮ ግርም የሚል ነው፡፡ ስንቱን ጉድ እያየን እኮ ነው! እነኚህ የሰማይ ስባሪ የሚያካክሉ፣ ያለእኛ እውነት ተናጋሪ ላሳር ሲሉ የነበሩ የዓለም ሚዲያዎችን የሞላው ለካስ ምድረ ቀጣፊ ነውና! ኧረ ‘ሼም’ ነው! የበፊት ወሬያችን...“ስማ፣ ትናንት ማታ ሲ.ኤን.ኤን አየህ?”“አላየሁም፣ ያመለጠኝ ነገር…
Read 1610 times
Published in
ባህል
ታሪክን እንደ ትምህርት ቤት ጌታሁን ሔራሞ ሱከራኖ እ.ኤ.አ. ከ1945-1967 የኢንዶኔዥያ ኮሚኒስት መሪ ነበር፤ ከደች የቅኝ አገዛዝ ማክተም በኋላ የመጀመሪያው የኢንዶኔዥያ ፕሬዚዳንትና የነፃነትም ታጋይም ነበር። ሱከራኖ የለውጥ ረሃብተኛ፣ አብዮተኛና የኢንዶኔዥያ ብሔርተኝነት አቀንቃኝም ነበር። (ከሥር ምስሉ ተቀምጧል)የወቅቱ 34ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት አይዘንሐወርና የሲ.አይ.ኤ.…
Read 1474 times
Published in
ባህል
በእርሱ ዘመን ከነበሩት ፈላስፎች በተለየ መልኩ ኢፒክቲተስ ይህንን ዓለም ለመረዳት ከመታተር ይልቅ የተሟላ ሕይወት ለመምራት የሚያስችሉ የሞራል ልህቀቶች ማርቀቅ ላይ በርትቷል፡፡ የልህቀቱ አስተሳሰብ፤ አስኳል የሞራል እድገትን በማከናወን ለሞራል ልከኝነት መብቃት የሚል ነበር፡፡ የተሟላና ደስተኛ ሕይወት መኖር የምችለው እንዴት ነው? ጥሩና…
Read 1454 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…የፈረንጅ ወዳጅ ‘ሲፋቅ’ ምን እንደሆነ አየነው አይደል!“ወ/ሮ እከሊት እንደው ሁልጊዜ እጠይቅሻለሁ እያልኩ እርስት እያደረግሁት--”“ምኑን?”“ያቺ ልጅሽ እንዴት ነች? እንደው እዛ ሰው ሀገር ተመችቷት ይሆን?!”“የትኛዋን ነው የምትዪኝ?”“ያቺ እንግሊዝ ሀገር ያለችው…”“እስከዛሬ አልነገርኩሽም እንዴ!”“ምኑን?” “እሷማ ፈረንጅ አገባች እኮ…”እልልልልልል! ለእንደዚህ አይነት ዜናማ ለንደን ድረስ…
Read 1395 times
Published in
ባህል