ባህል
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ ዋዜማ ቀናት አደረሳችሁ!አንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ...አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ እንዴት ነህ?ምስኪን ሀበሻ፡- ደህና ነኝ አንድዬ፣ ደህና ነኝ፡፡ አንተ እያለህልኝ ምን እሆናለሁ ብለህ ነው፡፡ አንድዬ፡- ጎሽ፣ ዛሬስ ጠባይህን አሻሽለህ ነው የመጣኸው፡፡ እኔ ሳላውቀው እዛ እናንተ ያላችሁበት የተገኘ ነገር አለ…
Read 1650 times
Published in
ባህል
ቁራ አሞራ አንሁን! (ለአማራ ህዝባዊ ኃይል1 ልዩ ኃይል፣ ፖሊስ፣ ፋኖና ሚሊሻ) ዘላለም ጥላሁን ደማችሁን አፍሳችሁ፣ አጥንታችሁን ከስክሳችሁ፣ ውድ ነፍሳችሁን ሰጣችሁ ለከፈላችሁት ዋጋ በግሌ ታላቅ ክብር አለኝ። ዝቅ ብዬም አመሰግናለሁ።ነገር ግን ጦርነቱ ገና ተጀመረ እንጂ አላለቀም። መጪው ከባድና ውስብስብ ነው። ህውሃትም…
Read 1761 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ያው እንግዲህ ውጭ ያሉ ወዳጆቻችን ከዚህም፣ ከዛም እየተሰባሰቡ ነው፡፡“ስማ ወንድምህ ሊመጣ እንደሆነ ሰማሁ።”“አዎ ከነገ ወዲያ ይገባል፡፡”“መጥቶ አያውቅም ሲባል ሰማሁ፡፡ ከሄደ ብዙ ጊዜ ሆነው እንዴ?” “ወደ ሀያ፣ ሀያ አንድ ዓመት ይሆነዋል፡፡”አዎ፣ በጣም ብዙ ዘመን በተለያዩ ምክንያቶች ብቅ ብለው የማያውቁ ዜጎቻችን…
Read 1713 times
Published in
ባህል
"በዚህም ሆነ በዛ “ኑ...” ብለን ጠርተናቸው የሚመጡበት ካጡ...አለ አይደል... ሥጋ አቅርቦ ቢላዋ መንሳት አይነት እንዳይሆን የሚመለከታቸው እንደ ልዩ ሁኔታ ወስደው (ደግሞም ልዩ ነው!) በተቻለ መጠን ቢያንስ “ኑ...” ያልናቸው አንድ ሚሊዮኑ ኢትዮጵያውያን መምጣት የሚችሉበትን መንገድ ማመቻቸት ተገቢ ነው፡፡ እነሱም የሚመጡበትን መንገድ…
Read 1718 times
Published in
ባህል
ይሄ ሰውዬ ምን ተዓምር ነው!? ኢዮብ ምህረተአብ ዮሐንስ ‘’Men make history and not the other way around. In periods where there is no leadership, society stands still. Progress occurs when courageous, skillful leaders seize the opportunity to change things for…
Read 1856 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ! አንድዬ!አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ እንዴት ነህ? ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ! አንድዬ!አንድዬ፡- ዛሬ ምን ሆነሃል! አሻንጉሊት ያሳዩት ህጻን መሰልክ እኮ! ለአንተ ከሰው የተለየ ስድሳ አራት ጥርስ የሰጠሁህ ነው እኮ ያስመሰልከው፡፡ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ፣ ምን መሰለህ እንዲህ ደስ በሚል ድምጽ ስታናግረኝ…
Read 1737 times
Published in
ባህል