ባህል

Rate this item
(2 votes)
 "--ቀደም ሲል እኮ አይደለም ውሎ አበል ጋዜጠኛው አንዲት ኩኪስ እንዳይቀምስ የሚከለክሉ ሚዲያዎች ነበሩ፡፡ ውሎ አበል ካስፈለገም ራሳቸው ʻቺክንፊድʼ የሚሏት አይነት ትንሽዬ ብር ይወረውሩ ነበር፡፡ ለዚያውም ደግሞ የሂሳብ ክፍሉን አለቃና የገንዘብ ከፋዩዋን ግልምጫ ችሎ! እንደሱ አይነት ነገር ቀረ እንዴ!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ…
Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እባክሽ ፍቅሬ ሆይ ተመከሪእባክሽ ፍቅሬ ሆይ ተመከሪከይሉኝታ ጋራ ጡርን ፍሪየምትል አሪፍ ዜማ ነበረች፡፡ አለ አይደል... ሴትዮዋ የመጀመሪያውን ደረጃ ለስለስ ያለ ምክር አልቀበል ብላ ነው “እባክሽ...” ወደማለት የገባው...ወደ ልመና በሉት፡፡ ዘንድሮ እንዲህ አይነት ነገር ላይ ከደረስን የከረምን አይመስላችሁም! ፖለቲካ የማያውቅ…
Saturday, 02 April 2022 11:38

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ብልጽግና እውነታውን መጋፈጥ ይኖርበታል! ጌታሁን ሔራሞ ከእንግዲህ የብልፅግና ፓርቲ “illusionist” መሆኑን አቁሞ እውነታውን ፊት ለፊት መጋፈጥ ይጠበቅበታል! ሰሞኑን የብልፅግና ፓርቲ ካካሄዳቸው ሕዝባዊ ስብሰባዎች ወትሮም ብዙዎቻችን አስቀድመን ስንጮህ የነበረውን አንድ ቁም ነገር ፓርቲው ሊገነዘብ ይችላል ብዬ አስባለሁ...ፓርቲው ራሱን በቅዥት ዓለም ውስጥ…
Rate this item
(1 Vote)
ኢትዮጵያ ላይ የተነጣጠረው አስከፊው - HR6600 አሜሪካና አጋሮቿ የኢትዮጵያን እጅ ለመጠምዘዝ የሚሄዱበት ርቀት ከእለት ወደ እለት አስገራሚ እየሆነ ነው። አሁን ላይ ደግሞ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት የሚገስ፣ እስከዛሬ ከተሞከሩት በአይነቱም ሆነ በይዘቱ አስከፊ የሆነ HR6600 የሚባል ህግ ለማጽደቅ እየተንቀሳቀሱ ነው።በዚህ ህግ የአሜሪካን…
Rate this item
(1 Vote)
HR 6600ን እንደግፋለን የምትሉ ሰዎች አስቡበት! 1) ይህ ማዕቀብ የመጣው በትህነግና በፀረ ኢትዮጵያውያን ግፊት ነው። ትህነግ ገዥዎቹ ጋር ብቻ አልገጠመም። ከአገር ጋር ነው የገጠመው። ለትህነግ ከኢትዮጵያ እነ ዐቢይ ይቀርቡታል። እንታረቅ ቢሉ በቀላሉ ከገዥዎቹ ጋር ይታረቃሉ። እየሞከሩም ነው። ፀባቸው የሚቆየው ከኢትዮጵያ…
Saturday, 26 March 2022 11:15

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የዕድሜ ግ-ሽበት በእውቀቱ ስዩም አዲሳባ እየሰፋች ነው፤ ከጥቂት አመታት በሁዋላ “በአዲስ አበባ አስተዳደር በአንኮበር ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ በእውቀቱ“ የሚል ነገር መስማታችን አይቀርም፥ አያት ወደሚባለው ሰፈር ብቅ ካሉ የፈረስ ጋሪ፥ ባጃጅና ዘመናዊ መኪና ትከሻ ለትከሻ እየተጋፉ ሲያልፉ ያያሉ፥ ባንድ…