ባህል

Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንደ ሰሞኑ ሆኖ ነው ክረምቱ የሚዘለቀው! በበጋ ‘ሲጠብሰን’ ኖሮ በክረምቱ ‘ሲያንዘፈዝፈን’ ሊከርም ነው ማለት ነው! ዕድሜ ለአገር በቀሏ ዳግም አረቄ…ማን ይሞኛል! (ወዳጄ፣ ይመችሽማ!) ስሙኝማ… እዚቹ እኛዋ አገር ለምንድነው በጥሩ የተጀመረ ነገር እንዳማረበት የማይቀጥለው? የምር እኮ…ግርም ይላችኋል፡፡ ሁሉም ነገር…
Rate this item
(7 votes)
ወደ ለቅሶ ቤትም ሆነ ሠርግ ቤት አዘውትሮ መሄድ አልወድም፡፡ ሠርግ ቤት የግብዣ ካርድ ሲደርስህ ብቻ መሄድ ትችላለህ፡፡ ለለቅሶ ቤት የግብዣ ካርድ አያስፈልግም፡፡ የዳሱም ሆነ የድንኳኑ አዘጋጆች የገንዘብ ወጪ (ጣጣ) አለባቸው፡፡ ታዳሚውን ለማስደሰትም ሆነ ለማሳዘን ዝግጅት ያስፈልጋል፡፡እኔ ሁለቱንም አላዘወትርም፡፡ ግዴታ ሲሆኑብኝ…
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ከረማችሁሳ! ይኸው ለ‘በጀት መዝጊያ’ ደረስን አይደል! ስሙኝማ…ይሄ የፈረንካው በጀት እንደሚዘጋ ሌሎች ዓመቱን ሁሉ አብረውን ያሉ ነገሮች አብረው ቢዘጉ እንዴት አሪፍ ይሆን ነበር! የመናናቅ፣ የመጣጣል፣ ከ“እኔ በላይ” የማለት፣ የጉልበተኝነት…ምናምን ነገሮች ጥርቅም ተደርገው የሚዘጉበት ዓመት ናፍቆናል፡፡ ስሙኝማ…ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ… ይሄ…
Rate this item
(18 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ይኸው ሰኔም ልትወጣ ነው…ሐምሌም ሊገባ ነው…ዓመቱም ሊያልቅ ነው! ይለቅማ! ስሙኝማ…ዘንድሮ ራስን ሆኖ ከመገኘት ይልቅ የታየዘው ምን መሰላችሁ…‘ኢምፕሬስ’ ማድረግ፡፡ (‘ኢምፕሬስ’ የምትለው የገባችው ጨዋታ ለማሳመር እንደሆነ ልብ ይባልልን…) እናላችሁ…የነገሮችን ስሞች እንደቀለበት መንገድ ማሽከርከር፣ በተለይ ሁሉ ነገር ውስጥ የ‘ፈረንጅ አፍ’ ሸጎጥ…
Rate this item
(2 votes)
“የሀገራችን ታሪክ የሚያተኩረው፣ የኢትዮጵያን ሕዝብ ደካማ ጐኖች በመተወን፣ ሥልጣን ላይ የሚወጡትንና ሥልጣናቸውን የሚያደላድሉትን በማሳቅ በማሞገስ ወይም በማንቋሸሽና በመርገም ላይ ነው፡፡ ይላል ተርጓሚው ዑስማን ሐሰን፡፡ ከዚህም የተነሣ ታሪክን በተመለከተ የተለያዩ አስተሳሰቦች በኢትዮጵያውያን ላይ ሊፈጠሩ ችለዋል፡፡ ታሪክን አሽቀንጥሮ መጣል፣ በታሪክ ውስጥ አልፈው…
Rate this item
(1 Vote)
ሰላም ሰፍኖ አገሬ ስመለሰ እዚህ በቀሰምኩት የጥልፍና የልብስ ስፌት ሙያ ቤተሰቤን አስተዳድራለሁ፤ ሙያውንም ለሌሎች አስተምራለሁ ትላለች በባምባሲ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በስፌት መኪና ጥልፍ ስትሠራ ያገኘናት ሱራ አደም ኢብራሂም፡፡ የተበደለና የተገፋ ሰው ወደ ሌላ ስፍራ ተዛውሮ ጥሩ ነገር ሲገጥመው፣ “የልምጭም ገድ…