ባህል

Rate this item
(0 votes)
የአውራምባ ማህበረሰብ የተመሰረተበት 42ኛ ዓመት ከሰኔ 1 ጀምሮ ለሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ገነት ሆቴል በድምቀት ይከበራል፡፡ ለሶስት ቀናት “ቱሪዝም ለተሻለች ኢትዮጵያና ለአለም አቀፍ መግባባት” የሚለውን መሪ ቃል በማንገብ የሚከበረው በአል ሰኔ 1 ቀን በማርሽ ባንድ በመታጀብ የመክፈቻ ስነ-ስርአቱ የሚከናወን ሲሆን…
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ከረማችሁሳ!ዘንድሮስ ለጉዴ ቁመቴ ረዘመያም አገር ያም አገር ይታየኝ ጀመረ፣ይሉ ነበሩ አያቶቻችን፡፡ እንዴት አሪፍ አባባል ነች!! ልክ አሁን ላለንበት ጊዜ ‘በልክ የተሠራች’ አትመስልም! እንዲሁ ነው የዘንድሮ ነገራችን… አለ አይደል… ‘ከመሬት ተነስቶ’ “ያም አገር፣ ያም አገር ይታየኝ ጀመረ…” የሚለው ቁጥር እየበዛ…
Saturday, 24 May 2014 14:30

የጎንደር ገጠመኞቼ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ክፍል ሁለት “አቅላይ ሰፈር”፤ “ቋያ” “እሳቱ ሰ” እና “ቤርሙዳ” ውድ አንባቢያን:- ባለፈው ሳምንት ጽሁፌ ለመስክ ሥራ ወደ ጎንደር በተጓዝኩ ጊዘዜ ያስደመሙኝን ገጠመኞችና ስለደብረ ታቦር ከተማ አንዳንድ ነገሮችን ጣጥፌ የነበረ ሲሆን በዛሬው ጽሁፌ ቀጣዩን ክፍል አስነብባችኋለሁ፡፡ ወደ ፍሬ ነገሬ ከመግባቴ በፊት…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…ፀሀዩዋ እንኳን ፏ ብላ ከራሳችን በላይ ትንሽ ደበዘዝ ሲልብን ልንደነግጥ ነው! አሀ…ልክ ነዋ! እኛ ባቡሩን ወደሰማይ ለማቅረብ ብለን ድልድይ ብንሠራ… የአንበጣ መንጋ ወደመሬት ይቅረብብን! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… የአዲስ አበባ የከርሞ ነገር አያሳስባችሁም! ልክ ነዋ…በዛ ሰሞን ጅቦች በጠራራ ፀሀይ…
Saturday, 17 May 2014 15:46

ቡና እንጠጣ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ቡና በአለማችን የተትረፈረፈ ምርት አይደለም፡፡ በተፈላጊነት ግን ከነዳጅ ቀጥሎ ሁለተኛውን ደረጃ ይይዛል፡፡ በአለም ላይ በየአመቱ ከአምስት መቶ ቢሊዮን ስኒ በላይ ይሸጣል፡፡ ቡና እንጠጣ በቀን ውስጥ የሚደጋገም ቃል ሳይሆን አይቀርም፡፡ “ካልዲ” በሚባል ኢትዮጵያዊው እረኛ አማካኝነት በከፋ እንደተገኘና ኮፊ ለሚለው መጠሪያ መነሻ…
Saturday, 17 May 2014 15:44

የጐንደር ገጠመኞቼ

Written by
Rate this item
(5 votes)
የህንፃዎች ስያሜ “አጃኢብ” ያሰኛል በሶስት ወራት ልዩነት ጊዜ ውስጥ ከትምህርትና ጤና ጋር የተያያዙ ጥናቶችን ለማካሄድ ወደ ደቡብና ሰሜን ጐንደር አካባቢዎች ተጉዤ በነበረበት ወቅት ከታዘብኳቸው፤ ካስተማሩኝና ካዝናኑኝ ገጠመኞቼ ጋር እስቲ ጥቂት አረፍ በሉ። የቀዳሚው ቀን ጉዟችን ዓባይ በረሃ ላይ በነበረው ሙቀት…