ባህል

Saturday, 19 March 2022 11:08

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
አንድ ነገር ልንገርህ? ቀና አትበል.. !! መላኩ ብርሃኑ ኑሮ “ጣራ ነክቷል” ከሚለው ቃል ይልቅ “ሰማይ ረግጧል” የሚለው የበለጠ ይገልጸዋል። ትናንት እንደቀልድ “ድሮ” ሆኗል። ከሁለት ዓመት በፊት የተጋቡ ሙሽሮች “ኑሮ በኛ ጊዜ” እያሉ የሚተርኩባት ሃገር ላይ ነን ያለነው። ብዙ ጊዜ እንደምለው…
Saturday, 12 March 2022 15:30

መልዕክቶቻችሁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በባንኮች የተፈጠረው መተረማመስ የማን ጥፋት ነው?! ብሔራዊ ባንክ ሁሉም ባንኮች የደንበኞቻቸውን መረጃ እንዲያሟሉ በቅርቡ ያወጣው መመርያ ቀነ ገደቡ በመተላለፉ ባንኮች ሌላ አገልግሎት መስጠት በማይችሉበት ሁኔታ እየተተራመሱ ነው። ሕዝቡም እንደፈረደበት የገዛ ገንዘቡ ታግቶበት፣ በጠራራ ጸሃይ ሰልፍ ተራ ገብቶ እየተተራመሰ ነው። ለማን…
Saturday, 12 March 2022 15:19

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ባለስልጣኖቻችን እንደ ባለሃብቶች ሳይሆን- ፋሲል የኔአለም የኤርትራ ባለስልጣናት በአደባባይ ድህነትን ከህዝባቸው ጋር ተካፍለው እንደሚኖሩ ለማሳየት ይሞክራሉ። የኢትዮጵያ ባለስልጣናት በተቃራኒው ስልጣናቸውንና ሃብታቸውን ለማሳየት ውድ መኪኖችን እየነዱ ከቦታ ቦታ ሲሽከረከሩ ይታያሉ።የኤርትራ ህዝብ ኑሮው ሲገርፈው፣ “እኛን ብቻ ሳይሆን መሪዎችንም ነው የሚገርፈው” ብሎ፣ ችግሩን…
Rate this item
(1 Vote)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ..እኔ የምለው ወይ የሆነ የተበተነብን ዱቄት ነገር አለ፣ ወይ ደግሞ የሆነ ቦታ ተሰብስበው ጥቁር ዶሮ አዙረውብናል ማለት ነው... እንዴት ነው የኑሮው መክበድ እዚህ ደረጃ ሊደርስ የቻለው!?መንገደኛው ጋዜጠኛ፤ ‘የአንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን’ አስተያየት ለመሰበሰብ ከተማ ወጥቷል፡፡መንገደኛው ጋዜጠኛ፡- “ካላስቸገርኩዎት አሁን ስላለው…
Rate this item
(2 votes)
"--ደግሞላችሁ...ሌላ ምን አለ መሰላችሁ...ይቺ “የዘር ማጥፋት” የምትለዋን ክስ በመጠቀም ስንት ነገር ሊያደርጉን ሲያሰፈስፉ አልነበረም እንዴ! እንደውም እኮ የተዘጋጀው ሰነድ በተፈለገ ጊዜ ሊመዘዝ አሁንም ጠረዼዛው ላይ ነው ይባላል፡፡ ታዲያላችሁ... አሁን ሩስያ “በዩክሬይን ባሉ ዜጎቼ ላይ የዘር ማጥፋት እየተፈጸመ ነው...” ስትል ምዕራባውያኑ…
Saturday, 05 March 2022 12:36

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የሩሲያ የሳይበር አቅም ምህረትአብ ጂ. ደስታ NATIONAL INTEREST የሩሲያን የሳይበር አቅም በሚገልፅበት ፅሁፉ፤ አሜሪካን ከጥቅም ውጭ ለማድረግ የሚፈጅባቸው ጊዜ ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ናቸው ይላል። ሩሲያውያን በአሜሪካ ላይ ከፍተኛ አቅማቸውን ተጠቅመው የሳይበር ጥቃት ቢፈፅሙ፣ የአሜሪካን የኤሌክትሪክ ሃይል ቋቶችንና ወሳኝ የመሰረተልማት ተቋማትን…