Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Rate this item
(45 votes)
ከደስታ ተክለ ወልድ ዘሃገረ ወግዳ፤ የፊደሉ ተራ አቡጊዳ “ከግዕዝና ካማርኛ ህግ ውጪ ተፅፎ የመጣውን ሁሉ አልቀበልም” በዓሉ ግርማ በመስከረም ወር 1962 ዓ.ም ታትሞ ለሚወጣው መነን መፅሔት አንጋፋውን የአማርኛ ቋንቋ ጠቢብ እንግዳ ለማድረግ ቀጠሮ ተቀብሏል፡፡ ልክ በሰዓቱ በቀጠሮው ስፍራ ሲደርስ የ68…
Saturday, 26 May 2012 13:03

አቦል… ቶና… በረካ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ቅድመ ታሪክ ከተሞችን ወንዶች ይሠሯቸዋል (ይመሠርቷቸዋል) ሴቶች ይነግሱባቸዋል … አልያም ይገዙባቸዋል፡፡ ወንዶች ቤቶችን ይሠራሉ፤ በድንጋይ… በጠጠር… በሾህ… በአሸዋ… ሴቶች ያስውቡታል…ቤቶች በሴቶች ይደምቃሉ፤ ቤቶች በሴቶች ይዋባሉ፤ በሸክላ… በሰፌድ… ወንዶች ብረትን ይገዛሉ፤ ሴቶች ብልሃትን ያመጣሉ፤ አንዳንዴ ግን (ለምን አንዳንዴ አብዛኛውን ጊዜ ግን)…
Rate this item
(0 votes)
መራሄ ትውልድ (የትውልድ መሪ)፤ ሃሳበ ትጉህ፤ በአውሮጳና በአሜሪካ በኦፊሴል ያለተሾመ የአገሩ የኢትዮጵያ የባህል አምባሣደር ነው ስለሺ ደምሤ፡፡ በሙዚቃ ጥበብ የተካነ በኢትዮጵያና በህዝቦቿ ባህልና ማንነት የተቀረፀ የታነፀ፤ ለማንጐራጐር ብቻ ሣይሆን ለሌሎች የታላቅ ሰብዕና መታያ ባህሪያት የተሰጠ የጥዑም ልሣን ባለቤት …ሥልጡንና ጠንካራ፤…
Saturday, 19 May 2012 11:00

የስልክ ውይይት

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ሃሳብን የሚገድል ሃሳብ አለ” አለ አቶ 0911…የማያውቀው ስልክ ላይ ከደወለ በኋላ፡፡ “ምን ማለትህ ነው?” ብሎ መለሰ ልጅ እግሩ ሲም 0924 …ሲሙ ከቴሌ የወጣበት ዘመን ልጅ እና አባትነትን ይለያያል፡ “ምን ማለቴ መሰለህ…እምነት አንድ የሀሳብ አይነት ነው፡፡ እውቀት ወይንም ምክንኒያታዊነት ደግሞ ሌላ…
Rate this item
(0 votes)
የዓለም ሎሪየት ታላቅ ባለቅኔ አንትሮፖሎጂስት እና ኢጂፕቶሎጂስት፣ የኮሜርስ ምሩቅ የህግ እውቀት ባለሙያ ጥዑመ ልሣን (ልዩ የትረካ ችሎታ ያለው) ተመራማሪ፣ ፀሐፌ ተውኔት ደራሲና ተርጓሚ ፀጋዬ ገብረ መድህን ቀዌሣ፤ ዛሬ በአፀደ ሥጋ ከእኛ ጋር ቢኖር ኖሮ በሥነ ጽሑፍከፍተኛውን ዓለም አቀፍ የሥነ ጽሑፍ…
Rate this item
(1 Vote)
“ATHENS” የምትል የቱሪስት ስዕላዊ ማነቃቂያ በሉት ማጥመጃ ማማለያ አጋጥማኝ፣ ለቱሪስት የተተኮሰው ተባራሪ እኔን ችስታውን አገኘኝ፡፡ የችስታ ቱሪስት የለውም፤ ቢኖርም የክብር ሥሙ የእግዜር እንግዳ ነውና ከአገር ውስጥ የእግር በረራ ውጭ አለማቀፉ ውስጥ የለበትም፡፡ የምናብ በረራ ግን የሚከለክለው የለም (የከሸፈ የእግዜር እንግዳ…