ጥበብ
ሦስቱ ልቦለዳዊ ተረቶች ከወጡበት ዘመን አንጻር ሲፈከሩ ምን ይላሉ? በብርሃኑ ገበየሁ ጥናታዊ ስራ የሀዲስ ተረቶች ለምን ይሆን ያልተካተቱት? ፈር መያዣ- የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ግንባታ ሲቋቋም መጠሪያውንና መታሰቢያነቱን ለታላቁ ደራሲያችን ለሀዲስ አለማየሁ ማድረጉን ምክንያት በማድረግ ባለፈው ሳምንት በዚሁ ጋዜጣ…
Read 3404 times
Published in
ጥበብ
ንግግር ሲያንቀላፋ በምን ይቀሰቀሳል? ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ታልሞ የተዘጋጀውን መፅሃፍ ነው ለዛሬ የማስቃኛችሁ፡፡ “አሻንቲ” ተብሎ የሚጠራ ነገደ ሕዝብ የዕድሜ ባለፀጎችና ምሁራን በበኩላቸው ለዚህ ጥያቄ ሲመልሱ “ንግግር ሲያንቀላፋ ታሪክና ምሳሌዎች ሞተር ሆነው ቀስቅሰው ያስነሱታል” ይላሉ፡፡ በርካታ አዝናኝ ቁምነገሮችን ያካተተውና “አምስተኛው…
Read 7543 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 14 January 2012 12:05
የግርግም ባለቤቱ ወግ
Written by ብርሃኑ አበጋዝ ከኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ማዕከል (አ.አ.ዩ.) Natanem2003@yahoo.com
ጊዜው ወደ አመሻሽ ላይ ነው፤ የቤቴልሔም ከተማ በእንግዶች ጫጫታ ተሞልታለች፡፡ እንግዶቹ በየሰው ቤት ስፍራ ስፍራቸውን ይዘዋል፡፡ ይበላሉ፣ ይጠጣሉ፣ ይዘፍናሉ፡፡ አንዳንዶቹ በቡድን በቡድን ሆነው ስለህዝቡ ቆጠራ፣ ስለወቅቱ ፖለቲካ ያወጋሉ፡፡ የቤተልሔም ከተማ እንደዛሬው ሆና አታውቅም፡፡ የከተማው ሕዝብ እንግዶቹን ለመቀበል ተፍ ተፍ ይላል፡፡…
Read 1722 times
Published in
ጥበብ
በብርሃኑ ገበየሁ “ልቦለድ እንደ ርዕዮተዓለም መገለጫ” በሚለው ጥናታዊ ስራ የሀዲስን ተረቶች ለምን ይሆን ያልተካተቱት? ተረት “እንደ ርዕዮተ ዓለም መገለጫ” ፈርመያዣ- ከሳምንት በፊት የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል ግንባታ ሲቋቋም መጠሪያውንና መታሰቢያነቱን ለታላቁ ደራሲያችን ለሀዲስ አለማየሁ ማድረጉ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሀን ይፋ…
Read 5763 times
Published in
ጥበብ
የቀበሌ አርባ ሁለት ፅህፈትቤት ፀጥ ብሏል … ሰፊ ግቢ ነው፡፡ የግቢውን የጀርባ አጥር የኋላ ግድግዳዉ አድርጎ የተነሣ ትልቅ፣ ባለ አንድ ፎቅ ሕንፃ የግቢውን አጋማሽ ይዞታል፡፡ ከሲሚንቶ ይልቅ ብረትና መስታወት የሚበዛበት ብርሀናማ፣ ግሩም ሕንፃ ነው፡፡ ከኮብላይ የተወረሰ፡፡ የግቢውን ግራና ቀኝ የግንብ…
Read 2348 times
Published in
ጥበብ
ዕለቱ በዓለ-ልደት ነውና ስለወልድ እግዚአብሔር ማውጋቱ የተለመደ ነው፡፡ “ገና በሙክቱ፣ ሁዳዴም በሕልበቱ ይታወቃል” ይባል እንጂ አንዳንዴ እንደውም “ገና-ገና” በሚለው የመገናኛ ብዙሃን ወግ እና ዘፈን ነው የሚታወቀው፤ ሙክት ድሮ በመቅረቱ፡፡ዛሬ-በበዓለ-ልደተ-ክርስቶስ ዋዜማ የማጫውታችሁ ያልጠበቃችሁት እንደሚሆን እገምታለሁ፡፡ በዚች ቅድስት አገር ስለ ቅድስና ላይ-ታች…
Read 6723 times
Published in
ጥበብ