ጥበብ
Saturday, 26 January 2013 17:14
ጎንደርን ጉብኝት - በበዓለ ጥምቀት ለታሪካዊ ቅርሶች ተገቢው ትኩረት አልተሰጠም
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekle@gmail.com)
“ቱሪዝም በኢትዮጵያ” በተሰኘ በጥናት የተደገፈ መጽሐፋቸው ጌታቸው ደስታ የጥምቀት እንዲሁም የቃና ዘገሊላ ሚካኤል ክብረ በዓላትን አስመልክተው “በጐንደር በተለይ አፄ ፋሲለደስ መታጠቢያ ተገኝቶ የጥምቀት በዓልን ማክበር እጅግ በጣም ጐብኚዎችን የሚያስደምም ትርዒት ነው” ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ በዓለ ጥምቀት መዲና የሆነችው ጐንደር፣ ሰው ሰራሽና…
Read 4480 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 26 January 2013 14:50
ሳንሱር ያሰቃየው ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን
Written by ባየህ ኃይሉ ተሠማ bayehailu@gmail.com
“ባህል ህይወት ነው፤ ሳንሱር ግን ማጭድ ነው” በኢትዮጵያ የዘመናዊ ቴአትር ታሪክ ውስጥ በመድረክ የቀረበ ቀዳሚ ተውኔት ሆኖ የሚቆጠረው፤ ፊታውራሪ ተክለሐዋርያት ተክለ ማርያም የደረሱት “የአውሬዎች ተረት (ፋቡላ)” ነው፡፡ ይህ በግጥም የተዘጋጀ ድርሰት በ1903 ዓ.ም ተጽፎ ለልጅ እያሱ የተበረከተ ሲሆን፤ በቴአትር መልክ…
Read 4993 times
Published in
ጥበብ
ሰለሃገራችን ግጥም ስናነሳ ታገል ሰይፉ ፈጽሞ የማይረሳ ተዋናይ ነው፡፡እንደ ታገል በአስራስድስት አመቱ ብዕር ጨብጦ ግጥም የጻፈና በዚያ እድሜው ሰዎችን ያስደመመ ሌላ ማንም ታዳጊ አልነበረም፡፡ በተለይ “ፍቅር” በሚል ርዕስ የጻፈው መጽሃፉ፣ በዚያ እድሜ እንደዚያ ይታሰባል ለማለት የሚቸግር ነበር፡፡ ከዚያም በኋላ “ቀፎውን…
Read 10534 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 19 January 2013 15:02
ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያምን ያስቀየመው ኩባዊ ደራሲ
Written by ባየህ ኃይሉ ተሠማ bayehailu@gmail.com
የኩባ ፕሬዚዳንት የነበሩት ፊደል ካስትሮ ሩዝ፣ ከኢትዮጵያ ጋር በነበራቸው አፍላ የወዳጅነት ጊዜ፣ “የኢትዮጵያ አብዮት እውነተኛ አብዮት ነው፤ መሪውም ትክክለኛ አብዮተኛ ነው” ብለው ማለታቸው በደርጉ ዘመን ተደጋግሞ ይጠቀስላቸው ነበር፡፡ ካስትሮ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አብዮት በባህሪው ከፈረንሳይና ከቦልሼቪክ አብዮት የተቀየጠ ነው ሲሉም የአድናቆት…
Read 8224 times
Published in
ጥበብ
“ይቅርታ!... ትናንት ያስቀመጥኩልዎትን ጥራዝ አነበቡልኝ ይሆን? ምን አስተያየት እንደሚሰጡኝ ለመስማት ቸኩያለሁ፡፡ …ለመሆኑ ተሰጥዖ አለኝ ብለው ይገምታሉ?”“አዎ አለህ!” አሉት መምህሩ፡፡ ወጣቱ ግን አሁንም ዝም አላለም፡፡ ውስጡ ተንቀዠቀዠ፡፡ “ገጣሚ ይሆናል ብለው ይገምታሉዋ?” በማለት ጠየቀ፡፡ይህ ወጣት ዓላማው ገጣሚ መሆን ነው፡፡ ሆኖም ስንኝ ስለቋጠረ…
Read 8698 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 12 January 2013 09:50
ሬዲዮኖቻችን እንደ ባቢሎን ግንብ እንዳይሆኑ!
Written by ኃይለገብርኤል እንደሻው gizaw.haile@yahoo.com
ባለፈው ታህሣሥ 20 ቀን 2005 ዓ.ም ቅዳሜ ረፋዱ ላይ፣ ለመስክ ስራ ገጠር እያለሁ ከመዲናችን አዲስ አበባ በ97.1 የኤፍ.ኤም. ሬዲዮ ጣቢያ ይተላለፍ የነበረን የስፖርት ዝግጅት አዳምጥ ነበር፡፡ ዝግጅቱ የአማርኛ ቢሆንም፣ የስፖርት ጋዜጠኞቹ የሬዲዮ መልዕክቱን የሚያቀርቡት እንግሊዝኛ ቅይጡ ባየለበት ጉራማይሌ ቋንቋ ነበር፡፡…
Read 6824 times
Published in
ጥበብ