ጥበብ
ፊያሜታ አነበብኩት፡፡ ደግሜ አነበብኩት፡፡ መላልሼ አነበብኩት፡፡ ለምን እንደሆነ አላውቅም ያነበብኩትን ነገር ለማመን አቃተኝ፡፡ ሉጫ ፀጉራቸው እርስ በርሱ ተገማምዶ ጀርባቸው ላይ የወደቀ፣ ወዝ የጠገበ ላመነት ያገለደሙ፣ እህል የራቀው አንጀታቸውን በሰንሰለት ሸብ ያደረጉ፣ ፂማቸውን ያንዠረገጉ፣ ከአለም ተነጥለው በራቸውን የዘጉ…እንዲህ ያሉ መናኝ ----…
Read 14132 times
Published in
ጥበብ
በ1980ዎቹ አጋማሽ ላይ የፕሬስ ውጤቶችና የትርጉም መፃህፍት ሕትመት የተጧጧፈበት ወቅት እንደነበር ሁላችንም የምናስታውሰው ነው፡፡ በተለይ ከትርጉም ሥራዎች ውስጥ የአጋታ-ክርስቲና የሲድኒ ሸልደን መፅሐፎች በገበያው ላይ ተጽዕኖ የፈጠሩና በብዙ አንባቢዎች እጅ የገቡ የትርጉም ሥራዎች ናቸው፡፡ 2004 ዓ.ም ማገባደጃን ይዞ አሁን እስካለንበት ወር…
Read 5316 times
Published in
ጥበብ
ሰሞኑን እጄ ገብቶ ያነበብኩት መጽሃፍ “ፖለቲካዊ ፍልስፍና” የሚል ርዕስ ያለው ሲሆን የ“ኢቦኒ” መጽሄት ዋና አዘጋጅ በሆነው በቃል ኪዳን ይበልጣል የተዘጋጀ ነው፡፡ መጽሃፉ በዓለማችን የታወቁ ታላላቅ ፈላስፎችን ታሪክና ስራ የያዘ ሲሆን ፍልስፍና ምንድነው? ፍልስፍና ለምን? የፍልስፍና ታሪክ፣ ዐበይት የፍልስፍና ክፍሎች፣ ሌሎች…
Read 6423 times
Published in
ጥበብ
Monday, 08 April 2013 09:36
‹‹ በ‹‹አይፋ›› እየተጓጓዝን ነበር የምንሠራው ›› አርቲስት ጸጋዬ እሸቱ
Written by Administrator
ዱሮ የሠራሃቸውን ዘፈኖች እንደገና ተቀርጸሐል፤ ከአሁኑና ቀደም ሲል ከነበረው አሠራር እና ቴክኖሎጂ የትኛው ተሻለህ? ከሃያ አራት ዓመታት በፊት የነበረው ጊዜ ስህተት ላለመሥራት የምንጠነቀቅበት በጣም ከፍተኛ የኾነ ትግልና ልፋት የሚጠይቅ፣ ጊዜ ነበር፡፡ እኔ በተለይ የመጀመሪያውን አልበሜን ላወጣ ሥራዬን ከሮሃ ባንድ ጋር…
Read 6036 times
Published in
ጥበብ
ዛሬ ማንም ጋዜጣ ላይ የጻፈ ሰው፤ ነገ መጽሃፍ ይዞ እንደሚመጣ እርግጠኛ እስከመሆን ደርሰናል፡፡ ይሄ ደግሞ “ደራሲ” የሚለውን ብርቅ ስም ያለአቅም ለመሸከም ምክንያት እየሆነ መጥቷል፡፡ ፖለቲካ የጻፈው፣ ስለሳይንስ ያወራው፣ ሁሉም ከጋዜጣ ወደ መጽሃፍ መሸጋገሩ ተለምዷል፡፡ ይህ ልምድ ደግሞ የኛ ብቻ አይደለም፡፡…
Read 3643 times
Published in
ጥበብ
“ምን ዓይነት ሰው ማግባት አለብኝ?” ደረጀ በላይነህ ስለ ፍቅርም ስናወራ ኖረናል፤ግን ዛሬም የትረካው ገደል አልጠረቃም፤ አፉን ከፍቷል፤ፍቅር ዛሬም ጥያቄ ፣ዛሬም ተአምር ነው፡፡ትልቅ-ትንሹ-ደራሲው-ሰአሊው፤ፈላስፋው-ሳይንቲስቱ፤ሁሉም ተገርሞ፤ሁሉም ተደምሞ አልፎበታል፡፡ተረኛው ደግሞ ገና ይደመማል፡፡ ጃኩሊን ቢ ካር በዚህ ይስማማሉ፡፡ “Many books have been written on the…
Read 10936 times
Published in
ጥበብ