ጥበብ
ባለፈው ሳምንት አሜሪካ በነበርኩበት ጊዜ በላስቬጋስ የታወቀ ሆቴል ውስጥ የፋሺን ዲዛይን ስራዎቿን ስታቀርብ ያገኘኋትን ፍሬህይወት የተባለች ኢትዮጵያዊ ዲዛይነር በቃለ ምልልስ መልክ አስተዋውቄአችሁ ነበር፡፡ ዛሬ ደግሞ በኒው ኦርሊንስ፣ ጃክሰን ጐዳና ላይ ከበርካታ ዝነኛ ሠዓሊያን ጋር ሥዕል ሲስል ያገኘሁትን ኢትዮጵያዊ ሰዓሊ አስተዋውቃችኋለሁ፡፡…
Read 3968 times
Published in
ጥበብ
በ”የሕልም ሩጫ” ሲታወሱበ1895 ዓ.ም በ12 ዓመቴ ከአዲስጌ አዲስ አበባ መጥቼ ከዚህ ዓለም እሽቅድምድም ገባሁ። አንዱ ሲሾም ሌላው ሲሻር፣ አንዱ ሲታሰር ሌላው ሲፈታ፣ አንዱ ሲሞት ሌላው ሲተካ በማየት የዚህን ዓለም እሽቅድምድም ትግል አጠና ነበር፡፡ በ1895 ዓ.ም የምኒልክ ትምህርት ቤት ሲከፈት (ትምህርት…
Read 2486 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 19 October 2013 12:31
“ኢየሱስ ክርስቶስ በኢትዮጵያ” የጮኸውን ያህል የማይናገር መጽሐፍ
Written by ሎሞን አበበ ቸኮል saache43@yahoo.com solomonabebe.s5@facebbok.com
በአሜሪካዊ የሃይማኖት ሰባኪ እና ጥናታዊ ፊልም ሠሪ ጂም ራንኪን “ጂሰስ ኢን ኢትዮጵያ” በሚል ርእስ በአሜሪካ ውስጥ የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡ በ2005 ዓ.ም ተተርጉመው በአማርኛ ከቀረቡ መጽሐፎችም አንዱ ነው፡፡ ብዙ አንባቢዎች የትርጉም ሥራዎችን ያለማንበብ አቋም የያዙትን ምክንያት በሚገባ ማሳየት የሚችል ከመኾኑም በላይ፤…
Read 3742 times
Published in
ጥበብ
“ልብ የሚያሳርፍ ምርጫ ነው” የቀድሞው የማህበሩ ፕሬዚዳንትበ97 ዓ.ም 30ሺ ብር የነበረው ካፒታል 2.7ሚ. ብር ደርሷልባለፈው ቅዳሜ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር በቅርስ ጥናትና ምርምር አዳራሽ የጠራውን ጠቅላላ ጉባኤ የጀመረው በመርሃ ግብሩ ላይ ከተቀመጠው በአንድ ሰዓት ዘግይቶ ነው፡፡ ቀን ሙሉ ለሚካሄደው ጉባኤ አምስት…
Read 2298 times
Published in
ጥበብ
መውለድ ሁሉንም ይቀድማል፡፡ ይበልጣል፡፡ መውለድ ባይኖር (የሚያድግ ነገር ስለሌለ) ስለ ማሳደግ በፍፁም ማውራት ባልቻልን ነበር፡፡ የእንጀራ አባት ወይንም ጉዲፈቻ ለተወለደው ነገር ባለ ውለታም ቢሆንም ወላጁ ግን አይደለም፡፡ ስለ ሰው ልጅ የአካል ውልደት ሳይሆን ስለ መንፈስ ውልዱ ነው ማውራት የፈለግሁት፡፡ ስለ…
Read 1743 times
Published in
ጥበብ
በቅርቡ አንድ የመዲናችን የግል ኮሌጅ በሥራ አመራር የትምህርት ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ሲያስመርቅ፤ ግብረ ሰዶማዊነት በአገራችን እያስከተለ ስላለው አደጋ የሚያስቃኝ በጥናት የተደገፈ ጽሑፍ ቀርቦ ነበር፡፡ ፅሁፍ አቅራቢው፤ የግብረሰዶም አራማጆች ለኢትዮጵያ መንግስት “የመደራጀት መብታችን ይከበር” በሚል ያቀረቡትን ጥያቄና የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር የሰጡት ምላሽ…
Read 8107 times
Published in
ጥበብ