ጥበብ
ከሰሞኑ በበልግ ዝናብ ሰማዩ ሲዳምን፣ የደመና ሳቆችን እንደዘበት ገልጬ ማንበብ ጀመርኩ፡፡ ለስንተኛ ጊዜ እንደሆነ አላውቅም መቀጠል እንጂ ማቋረጥ አልቻልኩም፡፡ ደራሲና ሀያሲ ደረጀ በላይነህ ጠፍቶብኛል፡፡ ባልገባኝ ምክንያት ብዕሩ ይናፍቀኛል፡፡ አዎ ብዕሩ አብሮኝ አድጓል፡፡ የሂሶቹ ትዝታ ውል እያለ የጎድን አጥንቴ መሀል ያለችው…
Read 736 times
Published in
ጥበብ
ደበበ ሰይፉና ታገል ሰይፉ (ወንድማማቾች አይደሉም)፡: በኢትዮጵያ ስነጽሑፍ ታሪክ በወጣትነታቸው በርካታ ዘመን አይሽሬ ግጥሞችን የደረሱ ጸሐፊያን ናቸው። (ቢረሳ ቢረሳ የደበበ ሰይፉን «ልጅቱ— የዘመነችቱ»ን እና የታገል ሰይፉን «ሃምሳ አለቃ ገብሩ» ማን ይረሳል?)በእኛ ዘመን ደግሞ አያሌ ወጣቶች (በሃያዎቹ መጀመሪያና በሃያዎቹ አጋማሽ የሚገኙ…
Read 706 times
Published in
ጥበብ
[ሽንቷ የቀዘቀዘ ላም ፤ሽለ-ሙቅ ጥገት ላም፣ወይፈን፣ጊደር፣ወገዝ እና ጥጃ ]በረቱ በሬ የለውም ፤ ምናልባትም አያስፈልግ ይሆናል። ከዋናው ቤት በተቀጠለች አዳፋ ቆርቆሮ ቤት ውስጥ ናቸው። እግራቸው ላይ በአዛባ የተለወሰ ማሰሪያ አለ። በየእግራቸው ልክ ይሰፋል፤በየልካቸው ታብተዋል። አንዷ ላም የዝሆኑን ታሪክ ደግማለች። በእምቦሳነቷ ትታሰርባት…
Read 851 times
Published in
ጥበብ
በጥንት ጊዜ ነው፡፡ አንድ ንጉስ ቋጥኝ ድንጋይ ሆን ብሎ ዋናው መንገድ ላይ ያስቀምጣል፤መንገዱን ዘግቶ ማለት ነው፡፡ ከዚያም ተደብቆ በዚያ ከሚያልፉ ሰዎች መካከል ያንን ቋጥኝ ከመንገዱ ላይ ማን እንደሚያነሳው በጉጉት መመልከት ይጀምራል፡፡ መጀመሪያ ላይ ለንጉሱ ቅርብ የሆኑ ሃብታም ነጋዴዎችና ባለሟሎች መጡ፡፡…
Read 939 times
Published in
ጥበብ
ሰውየው ሞተ፡፡ ሰማይ ቤት ሲደርስ ሚዛን ጠበቀው፡፡ ምድር ላይ ያቆመው መልካም ስራውና ሃጢአቱ ተመዘነ፡፡ ዕኩል ተዕኩል ሆነ፡፡ “ከእኔም ካንተም አልሆነም”… አለ እግዜር፡፡ “ምን ይሻላል?”… ጠየቀ ዲያብሎስ፡፡ “ወደመጣበት እንመልሰውና እንየው” “ለምን አንፈትነውም?”“እንደሱም ይቻላል” አምስት፣ አምስት ጥያቄዎች አዋጥተው ፈተኑት። ፈተናውን ካለፈ ገሃነም፣…
Read 1138 times
Published in
ጥበብ
...ቀስ በቀስ በቃሉ ልቤን አለዘበው። በሌለ ባሕር ለመሻገር ቆረጥኩ። ቤተሰቦቼን የልብ ልብ ሰጠሁ። ከፊታችን ያሉ አዲስ መንገድ ናፋቂዎችን በደስታ ተቀላቀልኩ። በእውነቱ ትልቅ ሰው ነው። ማዕረግ አለው። ማዕረጉ ሳይገድበው አቀረበን።--” አሻግራችኋለሁ አለን፤በሌለ ባሕር። እናቴና እህቴን ግራ ቀኝ ይዤ አተኩሬ አየሁት።ደገመና...አዎ አሻግራችኋለሁ!...ማዕበሉን፣ውሽንፍሩን፣ሁሉን…
Read 839 times
Published in
ጥበብ