ጥበብ
ጥበበኛው ሽማግሌ ስለ ስኬት በጥበበኛነቱ ወደሚታወቅ አንድ ሽማግሌ ዘንድ አንድ ወጣት መጣና፤ “በህይወቴ ስኬታማ መሆን እፈልጋለሁኝና ምን ማድረግ እንዳለብኝ ንገረኝ” አለው፡፡ ጥበበኛው ሽማግሌም የወጣቱን ዓይኖች ትኩር ብሎ ሲመለከታቸው ስኬትን ለማግኘት ያለውን ቁርጠኛነትን ተረዳና እንዲህ ሲል ጠየቀው፤ “በህይወትህ በጣም የምትወደው ምግብ…
Read 591 times
Published in
ጥበብ
ቅጠሎች ቢለመልሙ በቅርንጫፍ ላይ፣ ቅርንጫፍ ቅጠል ሊሸከም ቢችል በግንድ ላይ፣ ግንድ ቅርንጫፎችን ሊይዝ ቢችል በሥር ላይ ነው።እኔስ በማን ትከሻ ላይ ነኝ?ምጣድ ባወጣው እንጀራ እጆች ይፈረጥማሉ። ዳሩ ሲፈረጥሙ ይሰብሩታል። ”መሬት ችላን በተቀመጠች አትደብድባት” ይለኝና አጎቴ... ሲያርሳት ሲያደማት ይውላል። ውለታና ባለውለታ የት…
Read 437 times
Published in
ጥበብ
ከአጼ ኃይለሥላሴ ዘመን አንስቶ በአራት መንግሥታት ውስጥ ያለፉትና ከመጻህፍት አዟሪነት እስከ ከፍተኛ የጦር አዛዥነት የደረሱት ኮሎኔል ፈቃደ ገብረየስ የጻፉት “የኔ መንገድ“ የተሰኘ ግለ-ታሪክ (ኦቶባዮግራፊ)፣ ባለፈው ቅዳሜ ሐምሌ 15 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በጊዮን ሆቴል ግሮቭ ጋርደን ተመርቋል፡፡በ653 ገጾች በ8…
Read 498 times
Published in
ጥበብ
ህጻናት በትችት ካደጉ፣ ውግዘትን ይማራሉ፡፡ህጻናት በጥላቻ ካደጉ፣ ጠበኝነትን ይማራሉ፡፡ህጻናት በፍርሃት ካደጉ፣ ጭንቀትን ይማራሉ፡፡ህጻናት እየተሾፈባቸው ካደጉ፣ ዓይናፋርነትንይማራሉ፡፡ህጻናት በመመቅኘት ካደጉ፣ ቅናትን ይማራሉ፡፡ህጻናት በመቻቻል ካደጉ፣ ትዕግስትን ይማራሉ፡፡ህጻናት እየተበረታቱ ካደጉ፣ ልበሙሉነትንይማራሉ፡፡ህጻናት እየተካፈሉ ካደጉ፣ ቸርነትንና ለጋስነትንይማራሉ፡፡ህጻናት በሙገሳና በምስጋና ካደጉ፣ ማድነቅንይማራሉ፡፡ህጻናት በታማኝነትና በቅንነት ካደጉ፣ እውነትንናፍትህን ይማራሉ፡፡የእርስዎስ…
Read 483 times
Published in
ጥበብ
”--ደራሲው ዝም ብለው አንድን ተረት ተርተው ሲያበቁ፣ በደፈናው በባዶ ወግ ብቻ አይሞሉንም፡፡ እውነቱ ከተረቱ አመዝኖ ውስጣችን እንዲቀር የሚሄዱበት ርቀት ረጅም ነው፡፡ ተረቶቻቸው ከንቱ አስተሳሰቦችን ሰብረው፣ ወንዝ እማያሻግሩ ትብታቦችን በጣጥሰው ለመውጣት እንዲሁም ለማሳመን በእጅጉ የሚጥሩ ናቸው፡፡ ጎጂ ልማድን ዘበት ለማድረግ አያንቀላፉም፡፡--”…
Read 409 times
Published in
ጥበብ
በዌስት ሚኒስትር አቤይ፣ በአንድ የአንጀሊካን ጳጳስ መቃብር ላይ ተከታዮ ሃሳብ ሰፍሯል፡፡ ወጣትና ነፃ ሳለሁ፣ ምናቤ ገደብ አልነበረውም፤ ዓለምን ስለመለወጥም አልም ነበር፡፡ ዕድሜዬ እየገፋና ብልህ እየሆንኩ ስመጣ፣ ዓለም እንደማይለወጥ ተገነዘብኩ፡፡ እናም እይታዬን አጥብቤ፣ አገሬን ብቻ ለመለወጥ ወሰንኩኝ፡፡ እሱም ግን አልሆነም፡፡ የዕድሜዬ…
Read 387 times
Published in
ጥበብ